https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/2211
በመቐለ የኒቨርሲቲ ዓይደር ስፔሻላይዝድ ኮምፕሬሃንሲቭ በግቢ ዉስጥ የሚገኙ ቦታዎች ለአንድ አመት የአረንጋዴ ቦታ እና የግቢ ማስዋብ ስራ እንዲሁም የኤለክትሮኒክስ እቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ሰሉስ ጥቅምቲ 29, 2009 (ከ 9 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሶኒ ሕዳር 12, 2009 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:50
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሶኒ ሕዳር 12, 2009 06:00 ከሰአት
  • ምድብ: ስራሕቲን ውፅኢት ሕርሻ/ ፍዮሪን ሆልቲካልቸር/ ኤሌክትሮኒክስ መሳርሕታትን መለዋወጢን/

በዚሁ መሰረት

1 በዘረፉ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያለዉ :እሴት ታክስ ምዝገባ ሰርተፊኬት /ቫት/ ማሰረጃ ማቅረብ የሚችል: የግብር ከፋይ ምስክር ወረቀት ቲን: የአቅራቢዎች ምስክር ወረቀት ወይም በኤጀንሲ ዌብሳይት በቅራቢነት መሰረት የተመዘገበ እና በቀረበዉ ዝርዝር ስፔስፊኬሽን መሰረት ማቅረብ የሚችል

2 ለጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ

የጨረታ ማስከበሪያ በሁኔታ ያልተመሰረተ ባንክ ጋራንቲ ወይም በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ ብር የአረንጋዴ ቦታ እና የግቢ ማስዋብ ስራ 60,000 (ስድሳ ሺ ብር) እንዲሁም የኤለክትሮኒክስ እቃዎች 50,000 (ሃምሳ ሺ ብር)

3 ማንኛዉም ተጫራቾች የማይመለስ ብር 50.00 /ሃምሳ ብር/ በመክፈል የተዘጋጀዉ የጨረታ ሰነድ መዉሰድ ይችላል

5 ማንኛዉም ተጫራች ለዚሁ ጨረታ የተዘጋጀዉን የጨረታ ሰነድ ከመቀሌ ዩኒቨርስቲ ዓይደር ኮምፕርሄን ቭ እስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ግቢ ግዢ ንብረት እና ፋይናንስ ፅቤት መዉሰድ ይችላል

6 ጨረታዉ ጋዜጣዉ ከወጣበት(ጋዜጣዉ የወጣበት ቀን 28/ 02 /2009 ዓም) በ15ኛዉ ቀን ከጠዋቱ 3:30 ሰዓት ድረስ ሊዚሁ ጨረታ ተብሎ በተዘጋጀዉ የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይችላሉ

7 ጨረታዉ ከወጣበት እስከ 15ኛዉ ቀን ከጠዋቱ 3:30 ተዘግቶ በቀኑ ልክ በ 4:00 ሰዓት ተጫራቾች ራሳቸዉ ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በግልፅ ይከፈታል 15ኛዉ ቀን በዓል ከሆነ ደግሞ በሚቀጥለዉ የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል

8 ጨረታዉ አሸንፎ በወቅቱ ዉል ለማያስር የጨረታ አሸናፊ ድርጅት ያስያዘዉ የጨረታ ማስከበሪያ አይመለስለትም

9 መቐለ ዩኒቨርስቲ ዓይደር ኮምፐርሄንሲቭ እስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለበለጠ ማብራሪያ ስቁ 034 441 66 72/90 ደዉሎ ማነጋገር ይቻላል