https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/2164
መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተረፕራይዝ ዲጀቶ መገንጠያ ኤለዳር ቤለሆ መንገድ ስራ ፕሮጀክት የሲሚንቶ የኮንክሪት መንገድ ለግንባት አገልግሎት የሚዉል ሲሚንቶ ከመሰቦ ሲምንቶ ፋብሪካ ወደ ኤለዳር ከተማ አካባቢ በድርጅቱ መጋዝን ለማራገፍ የትራንስፖርት ድርጅቶችን ማሰራት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ዓርቢ ጥቅምቲ 18, 2009 (ከ 9 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ዓርቢ ጥቅምቲ 25, 2009 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:20000
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:150
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ዓርቢ ጥቅምቲ 25, 2009 06:00 ከሰአት
  • ምድብ: መኪና ክራይ/ ትራንስፖርት ግልጋሎት/

የዓመቱ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያለዉ

ቫት ተመዝጋቢ የሆነ

ለጨረታ ማስከበሪያ 20,000 ማስያዝ የሚችል

አሸናፊ ከታወቀ ጀምሮ በ 5 ቀናት ዉል ማሰር የሚችል

መኪናዉ 400 ኩንታል የመጫን አቅም ያለዉ

ተጫራቾች የማመለስ 150 በመክፈል ከ መከላከያ ኮንስትራክሽን ከሚያስገነባዉ በላ ሶስት ኮኮብ ሆቴል አክሱም ሆቴል አጠገብ የሚገኘዉ ቀርበዉ Â ከጥቅምት 15 2009 ዓም ጀምሮ ቅዳሜን ጨምሮ መዉሰድ ይችላሉ

ጨረታዉ 25/ 02 /2009 4:00 ሰዓት ተዘግቶ 4:30 ይከፈታል

ለበለጠ መረጃ 0930014642 /0930014647