https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/2045
የትግራይ ክልል መንገድ ስራዎች ኢንተርፕራይዝ በ 2009 በጀት ዓመት ለሚያከናዉናቸዉ የመንገድ ግንባታና ጥገና ስራ አገልግሎት የሚዉሉ የተለየያዩ እቃዎች መግዛት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ሓሙስ መስከረም 19, 2009 (ከ 9 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሰሉስ ጥቅምቲ 1, 2009 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:50
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሰሉስ ጥቅምቲ 1, 2009 06:00 ከሰአት
  • ምድብ: ህንፃ መሳርሒ/ መለዋወጢ ኣቁሑት ተሸከርከርቲ/ ጨርቃ መርቂን ውፅኢት ቆርበትን/ ኮንስትራክሽን ጥረ ኣቁሑት/ ናይ ፅሕፈት መሳሪሕታተት/ መኪና ክራይ/ ማሽነሪ ክራይ/ ዕድጊት ኸቢደ መሺን/

ባትሪ :የሰራተኞች ደንብ ልብስ :ፅህፈት መሳሪያዎች: የኮንስትራክሽን ማቴሪያል: ቱል (የጋራጅ ቱልስ) :የፊልድ ተሽከርካሪ(small veichle) ገልባ ጭ መኪና: ሎደር: የዉሃ ቦቴ: ሮለር

በዚህም መሰረት

1 ተጫራቾች አግባብነት ያለዉ የታደሰ ንግድ ፈቃድ የቫት ምዝገባ የምስክር ወረቀት የወቅቱን ግብር የከፈሉ መሆናቸዉ የሚያረጋግጥ ሰነድ የቲን ምዝገባ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል

የጨረታ ማስከበሪያ ዝርዝር በጨረታ ሰነዱ ላይ የተገለፀዉን መጠን በሲፒኦ ወይም አንኮንዲሽናል ባንክ ጋራንቲ ማስያዝ የሚችል

3 ተጫራቾች ዝርዝር የጨረታ ሰነድ ዘወትር በስራ ሰዓት 50 ብር በመክፈል ከኢንተርፕራይዙ ግዥና ንብረት አስተዳደር የስራ ሂደት መዉሰድ ይችላሉ

4 የጨረታዉ ሰነድ ዘወትር በስራ ሰዓት ለዚሁ በተዘጋጀዉ ሳጥን ማስገባት ወይም በ ፖሳቁጥር 14 መላክ ይቻላል

5 ጨረታዉ አሸናፊ የሆነዉ ተወዳዳሪ ማሸነፉ በደብዳቤ ከተገለፀበት ጊዜ ጀምሮ ባሉት 5 ቀናት በግንባር ቀርበዉ ዉል ማሰር አለባቸዉ

6 በጨረታዉ አሸናፊ የሆነ ተወዳዳሪ በዚህ የጨረታ መመሪያ የተዘረዘሩትን ለማማላት ፍቃደኛ ካልሆነ ያስያዘዉ የጨረታ ማስከበሪየ ተወርሶ ከጨረታዉ ይሰረዛል

7ጨረታዉ ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ 16ኛዉ ቀን ከጠዋቱ 3 :30 ሰዓት ተዘግቶ በተመሳሳይ ቀን ከጠዋቱ 4:00 ይከፈታል ይሁንና 16ኛዉ ቀን በዓል ከሆነ ወደሚቀጥለዉ ቀን ይተላለፋል

8 በጨረታዉ አከፋፈት ስረ ስርዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸዉ ቢገኙ ይመረጣል

9 ጽቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታዉ በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለተጨማሪ ማብራሪያ 034 441 67 27 /0914 743961

Â