https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/2040
መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተረፕራይዝ መቀለ ደንጎላት ሳምረ መንገድ ስራ ፕሮጀክት አገልግሎት ላይ የሚዉል ደረጃዉን የጠበቀ 5L እና 3L ሚኒባስ መኪና በግልፅ ጨረታት አወዳድሮ ለመከራየት የፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ረቡዕ መስከረም 18, 2009 (ከ 9 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሰንበት መስከረም 22, 2009 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሰንበት መስከረም 22, 2009 06:00 ከሰአት
  • ምድብ: መኪና ክራይ/ ትራንስፖርት ግልጋሎት/ ዕድጊት ኸቢደ መሺን/

መኪናዉ አዲስና ምቾች ኤሲ ያለዉ

መኪናዉ ነዳጅ ፍጆታዉ በአንድ ሊትር እስከ 8 ሜትር መጋዝ የሚችል

የአከራይና ተከራይ ፍቃድ ያለዉ

የባለቤትነት ማረጋገጫ ሊብሬ ማቅረብ የሚችል

የነዳጅ አቅርቦት ከተከራይ መሆኑንና ሙሉ የሰርቪስ የሹፌር ከአካራይ መሆኑን እንገልፃለን

የዓመቱ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያለዉ

ቫት ተመዝጋቢ የሆነ

ጨረታዉ ከ 14/ 01/ 2009 እስከ 22/ 01 /2009 ዓም መግዛት ይቻላል

ጨረታዉ 22/ 01 /2009 9:00 ሰዓተ ተዘግቶ 9:30 ይከፈታል

ለበለጠ መረጃ 0914268835

Â