https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/19123
የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን በአክሱም ከተማ የሚገኘውን ህንፃ ለቢሮ አገልግሎት ለማከራየት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ሰሉስ ጥሪ 26, 2018 (ከ 1 ወር)
  • መዝግያ ቀን: ሶኒ የካቲት 9, 2018 04:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:10000
  • ቦታ:ኣክሱም
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሶኒ የካቲት 9, 2018 04:30 ጥዋት
  • ምድብ: ገዛ/ህንፃ ክራይ/

የጨረታ ማስታወቂያ የጨረታ ቁጥር ኢ.ግ.ስ.ኮ/ብግጨ/3/2018

የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን ከጨረታ ሰነዱ ጋር በተያያዘው መስፈርት መሠረት ተጫራቾችን አወዳድሮ በአክሱም ከተማ የሚገኘውን ህንፃ ለቢሮ አገልግሎት ለማከራየት ይፈልጋል።

በመሆኑም በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ የመንግስትም ሆነ የግል ድርጅቶች በዘርፉ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላችሁ፤ የዘመኑን ግብር ለመክፈላችሁ ማስረጃ የቫት ተመዝጋቢና የግብር ከፋይ የምዝገባ ሠርትፊኬት (TIN) እንዲሁም ከገቢዎች ክሊራንስ ማቅረብ የሚችሉ፣ ተጫራቾች ዘወትር በሥራ ሰዓት በአክሱም ከተማ ቀበሌ 03 ፀሐይ በርኪ አንዳይ እጠን ከአንበሳ ባንክ ጎን በመቅረብ የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 100.00 (አንድ መቶ ብር ብቻ) በመክፈል የጨረታ ሰነዱን መውሰድ ይችላሉ።

ተጫራቾች ለጨረታው ዋስትና ማስከበሪያ ብር 10,000.00 (አስር ሺህ ብር ብቻ በሲ.ፒ.ኦ ወይም በባንክ ጋራንቲ (unconditional) ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል:: የጨረታው ዋጋ ለ60 ቀናት የፀና ይሆናል፡፡ ጨረታው የካቲት 9/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 4:00 ሰዓት ተዘግቶ የካቲት 9/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 4:30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት የጨረታ ስነድ የመክፈቻ ስነሥርዓት ይከናወናል፡፡ ኮርፖሬሽኑ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ተጨማሪ ማብራሪያ፦ ስልክ፡-011470-90-95/0114-423608 0114-421312 አዲስ አበባ ኢትዮጵያ የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን
መቀሌ ቅ/ጽ/ቤት ስልክ ቁጥር፡-091401414140

የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን