https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/19041
የትግራይ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ በክልሉ ደቡባዊ ዞን የሚገኘውን ቅብዕያ ጊወርጊስ ገዳም ለሚያካሂደው የጥገና ስራ የሚዉሉ የተለያዩ የህንፃ መሳርያዎችን ለመግዛት ስለፈለገ
  • የተለቀቀበት ቀን: ዓርቢ ጥሪ 15, 2018 (ከ 1 ወር)
  • መዝግያ ቀን: ረቡዕ ጥሪ 20, 2018 03:30 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ረቡዕ ጥሪ 20, 2018 04:00 ጥዋት
  • ምድብ: ኮንስትራክሽን ማሽነሪን ኣቁሑትን/ ኮንስትራክሽን ጥረ ኣቁሑት/

ለ2ኛ ግዜ የወጣ የፕሮፎርማ ማስታወቂያ

የትግራይ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ በክልሉ ደቡባዊ ዞን የሚገኘውን ቅብዕያ ጊወርጊስ ገዳም ለሚያካሂደው የጥገና ስራ የሚዉሉ የተለያዩ የህንፃ መሳርያዎችን ለመግዛት ስለፈለገ በዚህ ስራ ሕጋዊ ንግድ ፈቃድ ያላችሁ ተወዳዳሪዎች እንድትወዳደሩ ይጋብዛል።

ተወዳዳሪዎች ሊያሟሉት የሚገባ

1. የዘመኑን ግብር የከፈሉና የታደሰ ንግድ ፈቓድ፣ የአቅራቢነት መለያ ቁጥር /Tin number/ ቫት ተመዝጋቢ የሆነ እና የአቅራቢነት ምስክር ወረቐት ማረጋገጫ የሚያቀርብ፡

2. በዚህ መሰረት የተዘጋጀ ዝርዝር ከቢሮአችን የግዥ ክፍል ቢሮ ቁጥር 110 ከቀን 15/05/2018 ዓ.ም ጀምሮ መውሰድ ይቻላል፡

3. ፕሮፎርማ የሚቀርብበት ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 20/05/2018 3፡30 ሰዓት ገቢ ሁኖ ይታሸጋል፡

4. ፕሮፎርማ የሚከፈትበት ዕለት 20/05/2018 ዓ/ም 4፡:00 ስዓት ቢሮ ቁጥር 109 ይሆናል፡፡

5. ይህ ፕሮፎርማ በግዥ ፈፃሚ አካልና በአቅራቢው አካል እንደ ውል ሆኖ ያገለግላል።

6. ዕቃውን በ5 ቀን ውስጥ የሚያቀርብ፡፡

7. ቢሮአችን የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ይሁን በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

8. ተወዳዳሪዎች ሰነዳቸዉን ለጨረታ ተብሎ በተዘጋጀዉ ሳጥን ውስጥ እንዲያስገቡ እናሳስባለን።

9. አድራሻችን መቐለ ጤና ጣቢያ አካባቢ ፎቶ ደስታ ፊትለፊት የሚገኝ ኣብርሃም ደስታ ህንፃ 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 110 ነው፡፡

10. ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 0914161897 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡