https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/18694
የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት መቐለ ቅ/ጽ/ቤት ለ2018ዓ/ም የመኪና ጥገና ስለሚያስፈግ
  • የተለቀቀበት ቀን: ረቡዕ ታሕሳስ 1, 2018 ( ከ 3 ወር)
  • መዝግያ ቀን: ሶኒ ታሕሳስ 6, 2018 06:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሰሉስ -18, 1745 06:00 ከሰአት
  • ምድብ: ፅገና ተሽከርካሪ/

የጨረታ ማስታወቅያ

የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት መቐለ ቅ/ጽ/ቤት ለ2018ዓ/ም የመኪና ጥገና ስለሚያስፈግ በተጠቀሰው ክፍት ቦታ የምታስከፍሉን ዋጋ መሉታሁ እንድትልክለን

ጨረታው አየር ላይ የሚቆይበት ግዜ ጨረታው ከጣበት ጀምሮ 5 (አምስት) የስራ ቀናት

አንድ የተሟላ ጋራዥ ሊኖሩት የሚገቡ የሥራ ማሽን፣ ሙያተኛ እና የብቃት ማረጋገጫ ዝርዝር

I. የሥራ ቁሳቁሶች Tools (ማሽኖች)

1. የተሽከርካሪ መጠገኛና መፈተሻ ጉድጓድ

2. ባራኮ ሞተር (ሞተር ማውረጃ መጫኛ )

3. የቀለም ቅብ

4. ኤሌትሪክ መበየጃ(ሰላትርሽ)

5. ኦክስጅን መበየጃ

6. ባትሪ ቻርጂንግ እና አሲድ መሙያ

7. ኮንፕሬሰር

8. ሌዝ ማሽን ጥርስ ማውጫ

9. የእሳት አደጋ መከላከያ

II. የጋራዥ ዋና ዋና ሙያተኞ

1. ቦዲ ማን (Body man)

2. ኤሌክትሪክሽያን (Electrician)

3. በያጅ ሰላትርሽ

4. ኢንጅን ማን (Engine man)

5. ራዲያተር ሠራተኛ

6. ቀለም ቀቢ

7. ጥበቃ

III. ጋራጁን ሕጋዊነት(ተ

1. የንግድ ፍቃድ ሠርተፊኬት

2. ኢንሹራንስ

3. የሥራ ደረጃ -3 3

4. እስቶር

5. ቢሮ (ኮምፒተር)

7. Tool Shop

የሚያደርጉት)መመዘኛዎች

9. ፊልድ ላይ የቢሮ ተሽከርካሪ ቢበላሽ ወጥቶ ለመስራት ፈቃደኛ መሆን