
ቆን 05/02/2018 ዓ/ም
ቁጥር ስ/ወ/ኩ/ም/ሼ/3396/ግ/ፋ/ን/ኣ/
ቁጥር-ፕሮፎርማ_OO6/2018
ለ2ኛ ግዜ የወጣ ምልክታ ጨረታ ፕሮፎርማ
የትግራይ ስታቲስቲክስና የወሳኝ ኩነት ምዝገባ ኤጀንሲ ቢል ቦርድ ስማሰራትና ባነር ላማሳተም ስለፈለገ ይህንን ስመስራትና ለማሳተም ብቃትና ፍላጎት ያላቹሁ ኣቅራቢዎች /ድርጅቶች/ እንድትወዳደሩ ጥሪ ያደርጋል። በዚህ መሰረት የሚከተልቱን መስፈርቶችና መመርያዎች የምታሟሱ
➢ የዘመኑ የታደሰ ንግድ ፍቃድና የግብር ከፋይ መስያ ቁጥር (Tin Number) እንዲሁ ም የመወዳደርያ ሰርተፊከት ፍቃድ/መቅረባይነት/ማቅረብ የሚችሱ።
➢ ስራዉ ከ15 ቀናቶች ባልበለጠ ገዜ ሰርቶ የሚያስረክብ ፣
➢ በተዘጋጀዉ እስፐሲፌክሽንና ዲዛይን መሰረት ስመፈፀም ፍቃደኛ የሆነ ድርጅት የተዘጋጀዉ ጨረታ ሰነድ ከ 06/02/2018 ዓ/ም እስከ 12/02/2018 ዓ/ም ባስዉ ገዜ ሰነድ ወስዶ ሲወዳደር የሚችል ሆኖ ደህን ጨረታ ሰነድ በተጠቀሰዉ የመጨረሻ ቀን ከጥዋቱ 04:00 ሰዓት ተዘግቶ በተመሳሳይ ቀን 04:30 ይከፈታል።
➢ ኣሸናፊዉ ድርጅት ካሸነፈዉ ጠቅላላ ዋጋ 10 % የዚ ማስከበርያ በማስያዝ ዉል ለመፈፀም ፍቃደኛ የሆነ ፣ ተከታታይ ቁጥር ያስዚ ህጋዊ ደረሰኝ የሚያቀርብ ።
➢ ኣቅራቢዎች የጨረታ ሰነዱ ፋይናንኛልና ቴክኒካል በግልፅ በሚታይና በዝርዘር ኣዘጋጅተው በሁለት በታሸገ ፖስታ ማስገባት ለስባቸው። ከተዘጋጀው ስፐሰፊኬሽን ተነስተው ኣቅራቢዎች በራሳቸው ቅፅ ወይም ኣሰራር ተክኒካልና የሩይናንሻል ማዘጋጀት ይችላሱ። ስፐስፊኬሽኑ ሻንደና ከኣንድ በላይ ማራጮች የሚጠየቅ ከሆነ ስለሠራጮቹ የሚመልስ ዋጋ መሙላት ይችላሱ።
➢ ይህንን ፕሮፎርማ እንደ ጢስ ሆኖ ያገለግላል።
➢ ንብረቱ/ኣገስገስቱ/ በተጠቀሰዉ ስፐሲፌከሽንና ዲዛይን መሰረት ካልቀረበ ጨረታዉ ዉድቅ ይደረጋል
➢ ክፍያዉ በተመስከተ ያሸነፈዉ ድርጅት ንብረቱ/ኣገልገሎቱ/ስራዉን/ህትመቱን/ በ15 ቀናት ዉስጥ ጨርሶ ወደ ሌጀንሲዉ ካስረከበ/ካስገባና ወደ ተፈስገዉ ቦታ ከተከስዉ /ከሰቀስዉ/ በኋላ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ኣካዉንቱ በሰጠን ገቢ ይደረገስታል።
➢ ሌጀንሳችን ደንን ፕሮፎርማ ምስበምሱ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ።
➢ ኣድራሻችን መቆስ ከተማ ሓወልት ክፍስ ከተማ ደደቢት ማይክሮ ሩይናንስ ዋና ቢሮ ፊት ስፌት የሚገኝዉ ወይዘር ህንፃ 4ተኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር -16 ነዉ ፡፡
➢ ስበስጠ መረጃ በስስክ ቁጥር 03-42-40-32-54 በስራ ሰዓት ደውለው ማግኘት ይችላሱ
ማሳሰብያ
➢ ስፐስፊኬሽን ዲዛይን እንዲሁም የዋጋ ማቅረብያ ሰንጠረዥ 7 ገጽ ከዚህ ፕሮፎርማ የተያያዛ መሆኑ ያረጋግጡ።
➢ ተጫራቶቹ በአያንዳዱ ገጽና ፖስታ ላይ ፊርማ፣ የድርጅቱ ስም ማህተም ማድረግ ይኖርበታል።