https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/17784
የትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የቦታው ስፋቱ 233 ካ.ሜ. የሆነ ቤት በጨረታ እንዲ ሸጥ ወስናል
  • የተለቀቀበት ቀን: ሰሉስ ነሓሰ 6, 2017 ( ከ 7 ወር)
  • መዝግያ ቀን: ሶኒ መስከረም 19, 2018 03:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሶኒ መስከረም 19, 2018 06:00 ጥዋት
  • ምድብ: ናይ ገዛ/ህንፃ ሓራጅ/

የጨረታ ማስታወቂያ

በአፈ/ከሳሶች እነ ጌቱ ኪሮስ 178 ቁ.ሰዎች እና በአፈ/ተከሳሾች እነ አቶ ገ/ሄር ካሕሳይ 3 ቁ/ሰዎች በመካከላቸው ባለው የአፈጻጸም ክርክር ንብረትነቱ የአፈ ተከሳሽ አቶ ገ/ሄር ካሕሳይ የሆነ በመቐለ ከተማ፣ ቀ/ወያነ ክ/ከተማ የሚገኝ ስፋቱ 233 ካ.ሜ. የሆነ ቤትና ቦታ አዋሳኙ በምስራቅ ብርሃን ተሰማ፣ በምዕራብ- ብርሃን ክፍለ፣ በሰሜን-ግደይ ሓዱሽ፣ በደቡብ-መንገድ የሚዋሰን በ 1,903,579.15 (አንድ ሚልዮን ዘጠኝ መቶ ሶስት ሺ አምስት መቶ ሰባ ዘጠኝ ብር ከ 15/100) መነሻ ዋጋ በግልጽ ጨረታ እንዲሸጥ ፍርድ ቤቱ ስላዘዘ መጫረት የምትፈልጉ ለ ቀን 19/01/2018 ዓ/ም ከጠዋት 3፡00 እስከ 6፡00 ባለው ጊዜ በግልጽ ጨረታ ስለሚሸጥ በቀኑና ቦታው ተገኝታችሁ እንድትጫረቱ የጨረታ ውጤት ደሞ ለቀን 22/01/2018 ዓ/ም 3፡30 ሰአት እንዲቀርብ የትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፍታሓብሄር ችሎት ኣዟል።

የትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት