https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/17644
በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይል ሰሜን ሪጅን ትራ/ሰብ/ኦፕሬሽንና ጥገና ጽ/ቤት ከዚህ በታች በተገለፀውን መሰረት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መከራየት ይፈልጋል፡፡
  • የተለቀቀበት ቀን: ሶኒ ሓምለ 14, 2017 ( ከ 8 ወር)
  • መዝግያ ቀን: ሓሙስ ነሓሰ 15, 2017 08:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:20,000.00
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:200.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሓሙስ ነሓሰ 15, 2017 09:00 ከሰአት
  • ምድብ: ገዛ/ህንፃ ክራይ/

የጨረታ ማስታወቂያ

ጨረታ ቁጥር ሰሜን ሪጅን ኤሊክትሪክ ኃይል 001 /2018

በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይል ሰሜን ሪጅን ትራ/ሰብ/ኦፕሬሽንና ጥገና ጽ/ቤት ከዚህ በታች በተገለፀውን መሰረት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መከራየት ይፈልጋል፡፡

ሎት ቁጥርየጨረታው ዓይነትየቦታው ስፋትየጨረታ ሰነድ መግዣ ብርየጨረታ ዋስትናየሚቆይበት ግዜ
ሎት-1የቢሮ ኪራይh 800-1000 ካሬሜ200.0020,000.00ከ 16/11/17 15/12/2017

1. ማንኛውም በዘርፉ የተሰማራ የዘመኑ ግብር የተከፈለ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያለው በጨረታው መሳተፍ ይችላል፡፡

2. ተጫራቾች ዝርዝር መግለጫ የያዘውን የጨረታ ሰነድ የጨረታ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ከ16/11/2017 ጀምሮ ዘወትር በስራ ሰዓት ዮቴክ ህንፃ በሚገኘው የሰሜን ሪጅን ትራ/ሰብ/ኦፕ ኤሌክትሪክ ሃይል ፅ/ቤት 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 12 ፋይናንስና ግዢ ቢሮ በመምጣት በመግዛት/ መውሰድ/ ይችላሉ።

3. ተጫራቾች የመወዳደሪያ ቴክኒካል (Technical) እና ፋይናንሻል (Finanacial) ሰነዳቸውንና

የጨረታ ዋስትና ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ /CPO/ ብቻ ብር 20,000.00 (ሃያ ሺ) በማድረግ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ እስከ ንሓሴ 15 ቀን 2017 ዓ.ም እስከ 8፡00 ሰዓት ድረስ በተጠቀሰው አድራሻ ለዚሁ ሲባል በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው፡፡

4. ጨረታው ንሓሴ 15 ቀን 2017 ዓ.ም ከሰዓት በኋላ በ8፡00 ተዘግቶ በዚሁ ዕለት ንሓሴ 15 ቀን 2017 ዓ.ም ከሰዓት በኃላ 9፡00 ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ፋይናንስና ግዢ ቢሮ ቁጥር 12 የሚከፈት ይሆናል፡

5. ተጨማሪ ማብራሪያ ቢያስፈልግዎ በስልክ ቁጥር 0342-400809 መደወል ይችላሉ።

የኤሌትሪክ ሃይል ፅ/ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡