
ጨረታ ቁጥር NR,SC 03/2017
ሚያዚያ 23 ቀን 2017 ዓ/ም
ሰሜን ሪጅን ኢትዮ ቴሌኮም ተለይተው የተቀመጡ ያገለገሉ ብረቶች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡
I. ተጨራቾች በቅድሚያ አዉቀዉ ማቅረብ ያለባቸዉ
1. ዝርዝር መግለጫ የያዘውን የጨረታ ሰነድ ከ ሚያዚያ 24 ቀን 2017 ዓ.ም እስከ ግንቦት 15 ቀን 2017 ዓ.ም ዘወትር በሥራ ሰዓት ከሰኞ እስከ ዓርብ መቐለ ዋና ቢሮ ቁጥር 301 በመምጣት የማይመለስ ብር 100.00 (ብር አንድ መቶ ) በመክፈል መውሰድ ይችላሉ፡፡
2. ተጫራቾች የዘመኑን ግብር የከፈሉና የ2017 ዓ.ም ታደሰ ንግድ ፍቃድ ማቅረብ ይኖርባቸዋል::
3. ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ የጨረታ ስትና ማስከበሪያ ብር 50,000 CPO ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
4. የጨረታ ማስከበሪያው ከታወቀ ባንክ ተረጋግጦ በሚቀርብ ሲፒኦ (CPO) ብቻ ሊሆን ይገባል::
5. ተጫራቾች ዕቃዎችን የሚገዙበትን ዋጋ በጨረታ ሰነዱ ላይ በሚቀመጠው ዋጋ ማቅረቢያ ቅጽ/ፎርም በተቀመጠው መሰረት ወይም በራሳቸዉ ያገለገሉ ብረቶች የአንድ ኪ/ግራም ዋጋ ከቫት በፊት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
6. ጨረታው ከመዘጋቱ በፊት የጨረታ ሰነዱን በመግዛት ዋጋ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
7. አሸናፊ የሚሆነዉ ተጫራች ካሸነፈዉ ዋጋ በተጨማሪ ቫት ጨምሮ ገቢ ካደረገ በኋላ በአስር /10/ የስራ ቀናት ዉስጥ ለጨረታ ተለይተዉ የተዘጋጁ ያገለገሉ ብረቶች ብቻ ማንሳት ካላነሱ ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዙት ሲፒኣ /cpo/ ተደርጎ ሪጅኑ የራሱን አማራጭ ይወስዳል ::
8. አሸናፊ ተጫራች/ ተጫራቾች በተቀመጠዉ የጊዜ ገደብ ዉስጥ በራሳቸዉ ወጪ ዕቃዎችን
9. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የገዙበትን ደረሰኝ በመያዝ ዕቃዎቹ በሚገኙበት ሓሚዳይ አዋሽ የእህል መጋዘን አጠገብ በሚገኘዉ ኢትዮ ቴሌኮም ጋራዥ ግቢ ዉስጥ እየቀረቡ ማየት ይችላሉ፡፡
10. ተጨራቾች አስፈላጊዉን የመወዳደሪያ ሰነዶችን በፖስታ አሽገዉ ማስገባት ያለባቸዉ ሚያዚያ 24 ቀን 2017 ዓ.ም እስከ ግንቦት 15 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ 08፡00 ሰዓት ድረስ ብቻ ይሆናል፡፡ ከነዚህ ቀናትና ሰዓታት በኋላ የሚቀርብ የጨረታ ሰነድ ተቀባይነት የለውም፡፡
11. ጨረታው ተጫራቶች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በኢትዮ ቴሌኮም ዋናው መ/ቤት ቢሮ ቁጥር 301 ግንቦት 15 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ 8:15 ሰዓት ይከፈታል፡፡
12. ተጫራቾች ጨረታው ከተከፈተ በኋላ ያቀረቡትን ዋጋ ለመለወ ለማሻሻል አይችሉም፡፡
13. የጨረታው ውጤት ሳይታወቅ ውድድሩን ማቋረጥ የሚፈልግ ተጫራች ያስያዘው የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ለመስሪያ ቤቱ ገቢ ይደረጋል፡፡
14. የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ያላቀረበ ተጫራች ጨረታ በሚከፈትበት ወቅት ወዲያውኑ ከጨረታው ይሰረዛል፡፡
15. ተጫራቾች ላሸነፉት ንብረት አጠቃላይ ዋጋ ትን ጨምሮ በኢትዮ ቴሌኮም ንግድ ባንክ አካውንት ገቢ በማድረግ ማንሳት ይጠበቅበታል፡፡
16. ተጫራቾች የማስመዘኛና የማስጫኛ እንዲሁም የሰራተኛ ወጪ በተጫራቹ የሚሸፈን መሆኑ በመገንዘብ ዋጋውን ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
17. ኢትዮ ቴሌኮም የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ