https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/166
የመቐለ ኣሉላ አባነጋ አለም አቀፍ ኤርፖርት አስተዳደር ለ 2007 ዓ.ም የሚያገለግሉ ለመቀሌና እና አክሱም ኤርፖርቶች የተለያዩ የሰራቶኞች አልባሳት ጫማዎች ጎንቶች እና ሌሎችም በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል::
  • የተለቀቀበት ቀን: ሰንበት ጥቅምቲ 16, 2007 (ከ 11 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ዓርቢ ጥቅምቲ 28, 2007 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:0
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:0
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሰሉስ 5, 2005 06:00 ከሰአት
  • ምድብ: ጨርቃ መርቂን ውፅኢት ቆርበትን/

ለሁለተኛ ግዜ የወጣየጨረታ ማስታወቂያ

የመቐለ ኣሉላ አባነጋ አለም አቀፍ ኤርፖርት አስተዳደር ለ 2007 ዓ.ም የሚያገለግሉ ለመቀሌና እና አክሱም ኤርፖርቶች የተለያዩ የሰራቶኞች አልባሳት ጫማዎች ጎንቶች እና ሌሎችም በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል:: ስለሆነም በዘርፉ

  • ህጋዊ ንግድ ፈቃድ

  • የግብር ከፈይ መለያ ቁጥር ያላችሁ

  • ለመንግስት መ/ቤቶች አቅራቢነት የተፈቀደላችሁ

  • ቫት ተመዝጋቢ የሆናቹሁ

በጨረታዉ እንድትወዳደሩ እየጋበዝን የጨረታዉን ዝርዝር ሰነድ ከቐመቀለ ኣሉላ ኣባነጋ አለም አቐፍ ኤርፖርት አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 8 በመቅረበ ብር 20.00 / ሃያ በመክፈል ከጥቅምት 14 ቀን 2007 ዓ/ም ጀምሮ በመዉሰድ እስክ ጥቅምት 28 ቀን 2007ዓ/ም 4 :00 ሰዓት የጨረተዉ ሰነድ በሰም በታሸገ ትክክለኛ አድራሻ ያለበት የጨረታ ሰነድ በተዛጃገዉ የጨረታ ሳጥን እንድታሰገቡ እይገለፅን ጨረታዉ ጥቅምት 28 ቀን 2006ዓ/ም ከጥዋቱ 4:30 ሰዓት ተጫራቶች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸዉ ቢገኙም ባይገኙም ይከፈታል::

ድርጅቱ የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉም ሆነ በክፋል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ::


ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0344421102 ይጠይቁ