https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/16452
መቐለ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ ኣገልግሎት የሚዉል ከዚህ በታች የተገለፁ የ ወንዶች ፀጉር ቤት፣የሴቶች ፀጉር ቤትና ልብስ ስፌት ኣገልግሎቶች በዘርፉ ከተሰማሩ ኣቅራቢዎች በማወዳደር ለመግዛት ይፈልጋል።
  • የተለቀቀበት ቀን: ረቡዕ ጥሪ 28, 2017 (ከ 1 ዓመት)
  • መዝግያ ቀን: ሰሉስ የካቲት 11, 2017 06:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሰሉስ -18, 1745 06:00 ከሰአት
  • ምድብ: ጠቅላላ ስራሕቲ ኣገልግሎት/ ጨርቃ መርቂን ኣልባሳትን/

ጉዳዩጉዳዩ-ለኣቅራቢዎች ጥሪ እንድታደርጉልን ስለ መጠየቅ ይመለከታል

ለዩኒቨርስቲያችን ማህበረሰብ ኣገልግሎት የሚዉል ከዚህ በታች የተገለፁ የ ወንዶች ፀጉር ቤት፣የሴቶች ፀጉር ቤትና ልብስ ስፌት ኣገልግሎቶች በዘርፉ ከተሰማሩ ኣቅራቢዎች በማወዳደር ለመግዛት ይፈልጋል። ስለሆነም ኣቅም ያላቸዉ በዘርፉ የተሰማሩ ኣቅራቢዎች በናንተ በኩል ጥሪ ተደርጎ ከዩኒቨርስቲያችን ዋናዉ ግቢከ – 28/05/2017 ዓ/ም እስከ 11/06/2017 ከቀኑ 9 ዘጠኝ ሰኣት የመወዳደሪያ ሰነድ እንዲወስዱእንዲደረግልን እየጠየቅን ሰነዱ ከ 12/06/2017 ዓ/ም በ መቐለ ዩንቨርስቲ ዋና ግቢ ግዥና ንብረት ኣስተዳደር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር C21-20 ሞሆኑ እናሳዉቃለን።