https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/1642
መስፍን ኢንዳስትሪያል ኢንጂነሪንግ ኃ.የተ.የግል ኩባንያ የተለያዩ የዕቃ ማሸጊያ እንጨት በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ስለሚፈልግ በቃት ያላችሁ እና ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርት የምታሞሉ ተወዳዳሪዎች እንድትሳተፉ ኩባንያችን ብኣክብሮት ይጋብዛል::
  • የተለቀቀበት ቀን: ረቡዕ ጉንበት 10, 2008 (ከ 9 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሰሉስ ጉንበት 16, 2008 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:30000
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሰሉስ ጉንበት 16, 2008 06:00 ከሰአት
  • ምድብ: ዕንፀይቲን ስራሕቲ ዕንፀይቲ/

1 ተጫራቾች ቫት(VAT) ተመዝጋቢ እና የ2008 ዓ/ም የታደሰ ንግድ ፈቃድ ማቅረብ የሚችሉ መሆነ አለባቸዉ

2 ተጫራቾች ለጨረታ የቀረቡ እንጨት መስፍን ዋና መቤት ግቢ ዉስጥ መቐለ በአካል መጥተዉ መመልከት ይችላሉ

3 ተጫራቾች የማይመለስ አንድ የታደሰ የንግድ ፈቃድና የግብር ከፋይ ምዝገባ ምስክር ወረቀት ፎቶኮፒ በማያያዝ የጨረታ ዋጋ በሰም በታሸገ ፖስታ ይህ ማስታውቅ ያከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 24/05/2016እ.ኤ.አ ከሰአት በሆላ ከቀኑ 8:00 ሰአት መስራያ ቤት ለዙ ተብሎ በተዘጋጀ የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይኖርባችዋል

4 ተጫራቾች የጨረታ ማስከበርያብር 30,000.00 (ሰላሳ ሺብር) ሲፒኦ CPO በስም በታሸገ ፖስታ ከጨረታ ጋር ማስገባት አለባቸው::በፖስታያልታሸገ ሲፒኦ( CPO)ተቀባይነት የለዉም

5 ጨረታዉ 24/05/2016 እ.ኤ.አ ከሳት ከቀኑ 8:00 ሰዓት ተዘግቶ በዛዉ ቀን 8:30 ተጫራቶች ወይም ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በመቐለ መስፍን ዋናመ/ ቤት በሚገኝ የስብስባ አዳራሽ የሚከፈት ሲሆን ሰነዳቸዉ የተሞላ ባይገኙም ጨረታ ሰነዱ ይከፈታል

6 ተጫራቾቸ የሚያስገቡት ዋጋ ቫት( VAT) ጨምሮ መሆኑና መጠቀስ አለበት :ይህ ካልሆነ ያስገቡት ዋጋ ቫት (VAT) እንደሚያካትት ተቆጥሮ ይወሰዳል

7 ተጫራቶች የሚያስገቡት ዋጋ የትራንስፖርት :የመጫኛና ማውረጃ ያካተተመሆን አለበት::አሸናፊ ተጫራቾች እነጨት ማንሳት ዉል ለ6 ወራት ማሰር አለባቸዉ ይህ ካልሆነ ግን ለጨረታ ማስከበርያ ይስያዙት ብር ለድርጅቱ ገቢ ሁኖ ድርጅቱ ሌላ አማራጭ ይወስዳ

8ተጫራቶችበሌላተጫራቶችዋጋተመስርተዉዋጋማስገባትአይፈቀድም::

9ተጫራቶች ይህን ጨረታ ካሸነፉ ለሌላ ሰዎስተኛ ወገን አሳልፎ መስጠት እይቻልም::

10 ኩባንያዉየተሻለአማራጭካገኘጨረታዉንበሙሉምሆነበክፊልየመሰረዝመብቱበህግየተጠበቀነዉ::