https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/164
የኢትዮጽያ ንግድ ባንክ አግአዚ ቅርንጫፍ 1 አገልግሎት የሰጡ ጎማዎች 2 አገልግሎት የሰጡ ወንበሮች ጠረዛዎች
  • የተለቀቀበት ቀን: ሓሙስ ጥቅምቲ 13, 2007 (ከ 11 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሰሉስ ጥቅምቲ 18, 2007 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:0
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:0
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሰሉስ 5, 2005 06:00 ከሰአት
  • ምድብ: ፈርኒቸር/ መለዋወጢ ኣቁሑት መኪና/

የጨረታ ማስታወቂያ

የኢትዮጽያ ንግድ ባንክ አግአዚ ቅርንጫፍ

  1. አገልግሎት የሰጡ ጎማዎች

  2. አገልግሎት የሰጡ ወንበሮች ጠረዛዎች

ለመሸጥ ስለተፈለገ ለመጫረት የምትፈልጉ ተጫረቶች ዕቃዎችን የምገዙበት ዋጋ በሰም በታሸገ ፖስታ በኣግኣዚ ጎዳና ቅርንጫፍ ማስገባት ትችላላችሁ::

ማሳሰቢያ

  • ጨረታዉ የሚገባበት ቀን ከጥቅምት 11 ቀን 2007 ዓ/ም እስከ ጥቅምት 18 ቀን 2007 ዓ/ም በሥራ ሰዓት::

  • ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን ጥቅምት 19 ቀን 2007 ዓ/ም::

  • ጨረታዉ የሚካሂድበት ቦታ ቅርንጫፍ ቅጥር ግቢ ዉስጥ::

  • ንብረቶቹ በሥራ ሰዓት ማየት ይችላል::

  • ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ በጨረታዉ አይገደድም::

የኢትዮßያ ንግድ ባንክ ኣግአዚ ጎዳና ቅርንጫፍ