https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/1617
የመከላኪያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ለመቀሌ ሪፈራል ሆስፒታል ግንባታ አገልግሎት የሚዉል የሳኒተሪ ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳደሮ ለመግዛት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ሓሙስ ጉንበት 4, 2008 (ከ 9 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሶኒ ጉንበት 8, 2008 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:10000
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:50
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሶኒ ጉንበት 8, 2008 06:00 ከሰአት
  • ምድብ: ህንፃ መሳርሒ/ ኮንስትራክሽን ጥረ ኣቁሑት/

1 ተጫራቾች ሳኒተሪ ዕቃዎች የአቅራቢነት ህጋዊ የንግድ ፍቃድ ያላቸዉ የዘመኑ ግብር የከፈሉ እና የተጨማሪ እሴት ታክስ /VAT/ የተመዘገቡበት ማስረጀ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸዉ

2 እያንዳንዱ ተሳታፊ የጨረታ ማስከበሪያ “Bid Bond” 10,000 ብር ማቅረብ ይኖርበታል

3 ተሳታፊዎች ለጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና የሚቀርቡት በተጫራቾች መምሪያ ቁጥር 7.3 እና 7.4 በተጠቀሰዉ መሠረት ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸዉ

4 ተጫራቾች ቀርቡት ማቴሪያል አስፈላጊነቱ በድርጅት መሠረት ሊጨምርም ሊቀንስም ይችላል

5 ተጫራቾች የሚወዳደሩበት ዋጋ በሰም በታሸገ ፖስታ እስክ ግንቡት 08/09/2008 ዓም ከቀኑ 8:00 ሰዓት ድረስ ማቅረብ ይኖርባቸዋል

6 ጨረታ 08/09/2008 ዓ/ም ከቀኑ 8:30 ሰዓት ዘግቶ ከቀኑ 8:30 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በፕሮጀክት ፅ/ቤቱ ይከፈታል

7 አሸናፊ ድርጅት ከታወቀ በኃላ ያሸነፈዉ ማቴሪያል በ4 ቀን ዉስጥ በተጠቀሰዉ መሠረት ማስገባት የሚችችል መሆን አለበት

8 ተጫረቾች የጨረታ ሰነድ ፕሮጀክት እየቀረቡ የማይመለስ 50 ብር በመክፈል መግዛት ይችላል ከኣንድ ሰነድ በላይ መግዛት ኣይቻልም

9 ድርጅቱ ጨረታዉን በከፊልም ሆን ምሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ኣድራሻ ስልክ ቁጥር 0348402448Â ኣዋሽ ካምፕ ፊት ለፊት

Â