https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/1597
በኢትዩጰያ ምርጥ ዘር አቅርቦት ትግራይ ምርጥ ዘር ኣቅርቦት ማባዣ ማዘጋጃና ማሰረጫ ማዕከል በተለያዩ ከተሞች ማለት ከባሌ : ከኣርሲ : ከባህር ዳር ከተሞች የተከማቹ ጠቅላላ 2285 ኩ/ል ዘር ወደ ተለያዩ ወረዳዎች እንዲጓጓዝለት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ሓሙስ ሚያዝያ 27, 2008 (ከ 9 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሓሙስ ጉንበት 4, 2008 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:30
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሓሙስ ጉንበት 4, 2008 06:00 ከሰአት
  • ምድብ: መኪና ክራይ/ ማሽነሪ ክራይ/ ዕድጊት ኸቢደ መሺን/

1 በመሆኑም ጨረታዉ ለመሳተፍ የሚያስፈልጉ የንግድ ፍቃድ ያላቸዉ እና የዘመኑ ግብር ለመክፈላቸዉ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ ተጫራቸ በሥራ ሰዓት በማእከለ ጽ/ቤት ክልል ትግራይ ቢሮ ወይም GTZ የቁጠባ ቤቶች ዝቅ ብሎ በሚገኘዉ ጽ/ቤ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ ለተከታታይ 10 ቀናት የማይመለስ ብር 30 በመክፈል የጨረታ ሰነዱን መግዛት ይችላሉ

2 ጨረታዉ ግንበት 4 ቀን 2008 ዓም ከቀኑ 3:00 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ቀን 3:15 ሰዓት በትግራይ ማእከል ፅቤት ይከፈታል ስለዚህ የጥያጭ አፈፃፀም በጨረታ ሠነድ የተገለፀዉ መሠረት የሚያስፈልጉ መሆኑን እንገልፃለን የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ቢድ ቦንድ የጠቅላላ ጨረታዉ ዋጋዉን 2% በሲፒኦ ማስያዝZ ይኖርባቸዋል

3 ተጫራቾች ከላይ የተገለፀዉን መጠን ብሙሉ ወይም በከፊ መጫረት ይችላል ድርጅቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታዉን በከፊል ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መበቱ የተጠበቀ ነዉ ለተጨማሪ ማብራሪያ በሚቀጥለዉ ኣድራሻ መጠየቅ ይቻላል ስልከ ቁጥር 0344413779 Â / 0344419422Â