https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/15494
የትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ጠቅላይ ፍ/ቤት ፍ/ብሔር ችሎት ቤትና ቦታ መሸጥ ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ሰሉስ ጥቅምቲ 5, 2017 (ከ 1 ዓመት)
  • መዝግያ ቀን: ረቡዕ ሕዳር 4, 2017 03:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:
  • ቦታ:ሽረ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ረቡዕ ሕዳር 4, 2017 05:00 ጥዋት
  • ምድብ: ናይ ገዛ/ህንፃ ሓራጅ/

ማስታወቂያ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏

በአፈ/ከሳሾች 

1, ፋርማሲ መምህራን ዓ/ሓ/መ/ኣባይቲ እና

2, ሮወይ ዓ/ሓ/ፍ/መ ኣባይቲ ሐ/ስ/ማ/ር

በአፈ ተከሳሽ ፡ ማዕሾ ይብራህ ህንጻ ተቋራጭ መካከል ባለው የአፈጻጸም ክርክር በሽሬ እንዳሥላሴ ከተማ ቀበሌ 05 ብሎክ 68 አዋሳኞቹም በምዕራብ ከበደ ጸጋይ በምስራት ሃለታ ገብረ አብርሃ በደቡብ ወ/ሮ በላይነሽ ዘነበ በሰሜን መንገድ የሚያዋስን ስፋቱ 227.3 ሜ/ካሬ በአፈ /ተከሳሽ አቶ መዓሾ ይብራህ የሚታወቅ ቤትና ቦታ በመነሻ ዋጋ 4,896,818.48 |አራት ሚሊዮን ስምንት መቶ ዘጠና ስድስት ሺ ስምንት መቶ አስራ ስምንት ብር ከ48/00 በሆነ በጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ሊሸጥ ስለታዘዘ ለመጫረት የምትፈልጉ ተጫራቾች በ4/3/2017 ዓ.ም ከ3፡00 ሰዓት‍‍‍‍‌‍‌‍‌‌‌‍‍‍‌‍ እስከ 5፡00 ሰዓት ጠዋት ስለሚካሄድ በቤቱና በበቦታው ተገኝተው እንዲጫረቱ የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ው አሸናፊ 25% ቅድሚያ ካሸነፈበት ዋጋ ሊያስይዝ የሚችል መሆኑን ኣውቃችሁ እንድትጫረቱ የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ው ውጤትት 6/3/2017 ዓ.ም 3፡00 ሰዓት ወደ ክልል ትግራይ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመቐለ የሚሰየም የፍትሐብሔር ችሎት እንዲቀርብ ፍርድ ቤቱ አዟል።

የትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ጠቅላይ ፍ/ቤት ፍ/ብሔር ችሎት