https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/15386
በኢትዮጵያ ግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን መቐለ ቅርንጫፍ በ05 ቀበሌ ተከዜ ጋራጅ አጠገብ የሚገኘው ባለ 4 ክፍልና 10X30 የሆነ የቆርቆሮ መጋዘን ያለው ሙሉ ጊቢ ማከራየት ይፈልጋል።
  • የተለቀቀበት ቀን: ዓርቢ መስከረም 24, 2017 (ከ 1 ዓመት)
  • መዝግያ ቀን: ሓሙስ መስከረም 30, 2017 11:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሰሉስ -18, 1745 06:00 ከሰአት
  • ምድብ: መኽዝን/

የጨረታ ማስታወቂያ

በኢትዮጵያ ግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን መቐለ ቅርንጫፍ በ05 ቀበሌ ተከዜ ጋራጅ አጠገብ የሚገኘው ባለ 4 ክፍልና 10X30 የሆነ የቆርቆሮ መጋዘን ያለው ሙሉ ጊቢ ማከራየት ይፈልጋል።

ስለሆነም መከራየት የሚፈልግ ቦታው ድረስ በመመልከት እስከ 30/01/2017 ዓ/ም የሚከራይበትን ዋጋ በፓስታ በማሸግ ሓሚዳይ ይርጉ ጋዝ ጎን በሚገኘው ቅ/ጽ/ቤት ማቅረብ እንደሚቻል እናሳውቃለን።