https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/15202
የትግራይ ክልል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የቤት የሐራጅ ጨረታ ማስታወቂያ
  • የተለቀቀበት ቀን: ቀዳም ጳጉሜን 2, 2016 (ከ 1 ዓመት)
  • መዝግያ ቀን: ሶኒ መስከረም 27, 2017 03:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሶኒ መስከረም 27, 2017 06:00 ጥዋት
  • ምድብ: ናይ ገዛ/ህንፃ ሓራጅ/

የሐራጅ‍‍‍‍‌‍‌‍‌‌‌‍‍‍‌‍ ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ማስታወቂያ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏

በአፈ ከሳሽ፡ 1. አቶ ሳሙኤል ገ/ሚካኤል

2.ህጻን ይዲድያ ገ/ሚካኤል

በአፈ/ተከሳሽ፡ ወ/ሮ ዮሳን ሚካኤል

2. ወ/ሮ ትርሓስ ሚካኤል መካከል ባለው የአፈጻጸም ክስ ጉዳይ በቀዳማይ ወያነ ክፍለ ከተማ የሚገኝ በሟች ሳባ ገ/ሚካኤል የሚታወቅ አዋሰኞቹ በምስራቅ ሸዋየ በየነ በምዕራብ መንገድ በሰሜን ኣባዲት በደቡብ ገ/ጻዲቕ የሚዋሰን ስፋቱ 411.30 ሜ2 የሆነ በጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ እንዲሸጥ ስለታዘዘ በመነሻ ዋጋ 5,840,472.78 (አምስት ሚልዮን ስምንት መቶ አርባ ሺ አራት መቶ ሰባ ሁለት ብር ከ 78/100) በግልጽ ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ስለሚሸጥ ለመጫረት የምትፈልጉ ከቀን 27/01/2017 ዓ/ም ከ3፡00 ሰዓት‍‍‍‍‌‍‌‍‌‌‌‍‍‍‌‍ እስከ 6፡00 ሰዓት በቦታው በመገኘት እንድትጫረቱ ፍርድ ቤቱ አዟል። የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ው ውጤት ለቀን 27/01/2017 9፡00 ሰዓት መሆኑን የትግራይ ክልል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አዟል።

የትግራይ ክልል ከፍተኛ ፍርድ ቤት