https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/15172
ማሕበር ልምዓት ትግራይ አዲስ አበባ ፅ/ቤትና ሕድሞና ታወር ያገለገሉ አርማታ ብረት፣ ቆርቆሮ፣ አሉሙኒየምና፣ እንጨቶች እና ያገለገሉ የቢሮ እቃዎች፣ ያገለገሉ ኮምፒተሮች፣ ፕሪንተሮችና ፎቶ ኮፒ ማሽኖች፣ የተለያዩ ያገለገሉ የመኪና ጎማዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋሉ
  • የተለቀቀበት ቀን: ሶኒ ነሓሰ 27, 2016 (ከ 1 ዓመት)
  • መዝግያ ቀን: ሰንበት መስከረም 5, 2017 11:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:
  • ቦታ:አዲስ አባባ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሶኒ መስከረም 6, 2017 04:00 ጥዋት
  • ምድብ: ካልኦት ዝሽወጡ/ ዘገልገሉ ኣቅሑት መሸጣ/

የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ማስታወቂያ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏

ድርጅታችን ማሕበር ልምዓት ትግራይ አዲስ አበባ ፅ/ቤትና ሕድሞና ታወር ከዚህ በታች የተዘረዘሩ ንብረቶችን በግልፅ ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋሉ፡፡

  1. ያገለገሉ አርማታ ብረት፣ ቆርቆሮ፣ አሉሙኒየምና፣ እንጨቶች
  2. ያገለገሉ የቢሮ እቃዎች፣ ያገለገሉ ኮምፒተሮች፣ ፕሪንተሮችና ፎቶ ኮፒ ማሽኖች፣ የተለያዩ ያገለገሉ የመኪና ጎማዎች

ስለሆነም ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ውን መወዳደር የምትፈልጉ ተጫራቾች ከላይ የቀረቡትን ንብረቶች በጥቅል ለመውሰድ እስከ መስከረም 5/2017 ዓ/ም ንብረቶቹ ባሉበት ቦታ በአካል ተገኝተው በማየትና የንብረቶቹን ዝርዝር የያዘ ሰነድ ከቢሮ ቁጥር 10 መውሰድ የሚችሉ መሆኑን እያሳወቅን ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ውን መስከረም 6/2017 ከጧቱ በ4 ሰዓት‍‍‍‍‌‍‌‍‌‌‌‍‍‍‌‍ ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ለተራ ቁጥር 1 እና 2 ብለው በመለየት በሁለት የታሸጉ ፖስታዎች አዘጋጅተው ትልማ ህድሞና ታወር 7ኛ ፎቅ በሚገኘው አዳራሽ በአካል ይዘው በመቅረብ እንዲጫረቱ ይጋብዛል፡፡

ማሳሰቢያ፡

  • ተጫራቾች ለተራ ቁጥር 1 እና 2 ብለው ለይተው ካላቀረቡ ዋጋቸው ውድቅ ይሆናል
  • ከቀረቡት ምድቦች ውስጥ በከፊል ማንሳት አይቻልም
  • ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ውን በከፊል ወይም በሙሉ የመሰረዝ መብት አለው

ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር +251-116-39 3926 +251911-36 2095 +251-911 436 850