https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/14843
በምስረታ ሂደት ላይ የሚገኘው ግእዝ ባንክ ኣ/ማ የዉጭ ኦዲተሮች በመቅጠር የድርጅታችን የሂሳብ ሰነድ ኦዲት ለማስደረግ ስለፈለግን
  • የተለቀቀበት ቀን: ዓርቢ ሰነ 14, 2016 (ከ 1 ዓመት)
  • መዝግያ ቀን: ሓሙስ ሰነ 20, 2016 11:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ዓርቢ ሰነ 21, 2016 03:00 ጥዋት
  • ምድብ: ኣካውንቲን ተዛማድኡን/ ኦዲት ተዛማድኡን/

የኦዲት ስራ ማስታወቅያ

በምስረታ ሂደት ላይ የሚገኘው ግእዝ ባንክ ኣ/ማ የዉጭ ኦዲተሮች በመቅጠር የድርጅታችን የሂሳብ ሰነድ ኦዲት ለማስደረግ ስለፈለግን ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች ይምታማሉ ባለሞያዎች ከ 21/06/2024 እስከ 27/06/2024 ባሉት ኣምስት የስራ ቀናት ዉስጥ ከፅ/ቤታችን ሰነድ በመዉሰድ በመወዳደር እነደምትችሉ እየገለፅን ሰራዉን ለማከናወን የሚወስድባቹ ግዜና፣ ለኣገልግሎት የሚዉል ክፈያ መጠን በምጥቀስ በታሸገ ፖስታ ከፍ ብሎ እስከ ተጠቀሰው ቀነ ገደብ ድረስ ማስገባት ይምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን ።

1- ህጋዊ ለ 2016 ኣ.ም የታደሰ ንግድ ፍቃድ

2- በ የኢትዮጵያ ኣካዉንቲንግ እና ኦዲቲንግ ቦርድ የተመዘገባቹ

3- ለ 2016 ኣ.ም የታደሰ የሞያ ማረጋገጫ ብቃት ያላችሁ

4- ቢያንስ በዘርፉ ሁለት ኣመትና ከዚያ በላይ የሰራ

ማሳሰብያ

ኣድራሻ ሞሞና ህንፃ ቢሮ ቁጥር 603

የመዝግያ ቀን 27/6/ 2024

ስቁ 0927300169