https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/14641
የህዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም መቐለ ቅፅ ቤት የሚያገለግል ህንፃ አወዳድሮ ለመከራየት ስለሚፈልግ የአገልግሎት /ግዥው ዝርዝር ከጨረታ ሰነድ ተያይዞ ስለሚገኝ አገልግሎቶች ማማላት የሚችል ተወዳዳሪ በቀን 22 09 2016 እስከ 06/10/2016 ዓ/ም ተሞልቶ ከጠዋቱ 3 ሰአት ማቅረብ አለበት፡፡
  • የተለቀቀበት ቀን: ሓሙስ ጉንበት 22, 2016 (ከ 1 ዓመት)
  • መዝግያ ቀን: ሓሙስ ሰነ 6, 2016 03:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሓሙስ ሰነ 6, 2016 03:30 ጥዋት
  • ምድብ: ገዛ/ህንፃ ክራይ/

ምልክታ ጨረታ ማስታወቂያ

የህዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም መቐለ ቅፅ ቤት የሚያገለግል ህንፃ አወዳድሮ ለመከራየት ስለሚፈልግ የአገልግሎት /ግዥው ዝርዝር ከጨረታ ሰነድ ተያይዞ ስለሚገኝ አገልግሎቶች ማማላት የሚችል ተወዳዳሪ በቀን 22 09 2016 እስከ 06/10/2016 ዓ/ም ተሞልቶ ከጠዋቱ 3 ሰአት ማቅረብ አለበት፡፡

ማሳሰቢያ

• የ2016 ዓ/ም ንግድ ፍቃድ የታደሰ ፎቶ ኮፒ ማቅረብ ኣለበት •የግብር ከፋየ መለያ ቁጥር ቲን ፎቶ ኮፒ ማቅረበ ኣለበት

• የ2016 ዓ/ም የታደሰ የኣቅራብነት ሰርተፊኬት ማቅረብ ኣለበት

• ቫት ተመዝጋቢ መሆን ኣለበት

• ጨረታ እስከ ዐ6/10/2016 ዓ/ም 3፡ዐዐ ማቅረብ ኣለበት ጨረታ የሚከፈትበት ቀንና ስዓት 06/10/2016 ከጥዋቱ 3:30

አድራኛችን ፡ተሓገዝ ህንፃ ፊት ለፊት /ወይ ቪቫ ሆቴል አጠገብ

ፅ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ በጨረታው አይገደድም፡፡