https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/144
ቅዱስ ፍሬምናጦስ አባ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን መንፈሳዊ ኮሌጅ ዴስክ ወንበሮችን በግልፅ በጨረታ አወዳድሮ ማስጠገን ይፈልጋል::
  • የተለቀቀበት ቀን: ዓርቢ መስከረም 30, 2007 (ከ 11 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሓሙስ ጥቅምቲ 6, 2007 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:0
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:0
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሰሉስ 5, 2005 06:00 ከሰአት
  • ምድብ: ፈርኒሽንግን ፊክስቸር/

የጨረታ ማስታወቂያ

ቅዱስ ፍሬምናጦስ አባ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን መንፈሳዊ ኮሌጅ ዴስክ ወንበሮችን በግልፅ በጨረታ አወዳድሮ ማስጠገን ይፈልጋል::

ስለዚህ

  1. የ 2006 ዓ/ም ግብር የከፈለና ዓመታዊ የስራ ፍቃድ ያሳደሰ::

  2. የሚሰሩት ወንበሮች በኣካል ቀርቦ በማየትና የሚጠገኑት ወንበር ዝርዝር የያዘ ሰነድ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ከቀን 26/1/2007 ዓ/ም የማይመለስ 100.00 /መቶ ብር/ በመክፈል መግዛት ይችላል::

  3. ጨረታዉ ከመስከረም 26/2007 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ጥቅምት 06/2007 ዓ/ም 9:00( ዘጠኝ ሰዓት ) ድረስ የሚቆይ ሆኖ የተሞላዉ የጨረታ ሰነድ ኦርጀናልና ኮፒ ለየብቻዉ በሁለት ፖስታ የተዘጋጀዉ የጨረታ ሣጥን ማስገባት ይቻላል::

  4. ተጫራቶች የጨረታ ሰነድ ከመከፈቱ በፊት ጨረታ ማስከበሪያ 2% የባንክ ቢድ ቦንድ በሲፒኦ ማስያዝ ይኖርባችዋል ጥሬ ገንዘብ ግነ ማቅረብ አይፈቀድም::

  5. ጨረታዉ የሚዘጋዉ ጥቅምት 06 /2007 ዓ/ም ከቀኑ 9:00( ዘጠኝ ሰዓት ) ሲሆን ጨረታ የሚከፈተዉ ደግሞ ጥቅምት 06 /1/2007 ዓ/ም ከቀኑ 9:30 ይሆናል::

  6. አሸናፍዉ ከተገለፀበት ጀምሮ በሁለት ቀናት ዉስጥ 10% የጨረታ ማስከበሪያ ስፒኦ ማስያዝ ይኖርበታል::

  7. ለተጨማሪ ማብራሪያ 0344-4-99- 76 ወይም 0914-01-05- 92 ደዉለዉ መጠየቅ ይችላሉ ::

ማሳሰቢያ

ኮሌጁ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉነ በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ