https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/14274
በትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፍታብሄር ችሎት የመኪና ሽያጭ የጨረታ ማስታወቂያበትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፍታብሄር ችሎት የመኪና ሽያጭ የጨረታ ማስታወቂያ
  • የተለቀቀበት ቀን: ቀዳም ሚያዝያ 5, 2016 (ከ 1 ዓመት)
  • መዝግያ ቀን: ሰሉስ ጉንበት 6, 2016 03:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሰሉስ ጉንበት 6, 2016 05:00 ጥዋት
  • ምድብ: መኪና/ማሺን ምሻጥ/ ካልኦት ዝሽወጡ/ ዘገልገሉ ኣቅሑት መሸጣ/

የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ማስታወቂያ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏

በአፈ/ከሳሽ መኣዲ ቤተሰብ መኖሪያ ቤቶች እና በአፈ ተከሳሾች 1. አሸናፊ ጌታቸው፣ 2. አንበሳ ኢንሹራንስ አ.ማህበር መካከል ባለው የአፈጻጸም ክርክር ባለቤትነትዋ የ1ኛ ተከሳሽ አሸናፊ ጌታቸው የሆነች ታርጋ ቁጥር 3.50918 ኢት ሲኖ ትራክ ገልባጭ መኪና ለማስፈጸሚያ በጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ እንድትሸጥ ስለታዘዘ በመነሻ ዋጋ 1,150,126 (አንድ ሚሊዮን አንድ መቶ ሃምሳ ሺህ አንድ መቶ ሃያ ስድስት ብር) በግልጽ ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ በ06/9/2016 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት‍‍‍‍‌‍‌‍‌‌‌‍‍‍‌‍ አስከ 5:00 ሰዓት ስለምትሸጥ ለመጫረት የምትፈልጉ ተጫራቾች መኪናዋ ተከብራ በምትገኝበት መቐለ አባይ አውቶሞቲቭ ሰርቪስ ሃላ/የተ/የግል ማህበር ቀበሌ 06 ተገኝታችሁ እንድትጫረቱ፣ ያሸነፈ ወድያውኑ 25% ማስያዝ የሚችል የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ው ውጤት ለቀን 07/9/2016 ዓ.ም 3፡00 ሰዓት በመቐለ ከተማ በሚሰየመው የትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፍታብሄር ችሎት እንዲቀርብ ሲል ፍርድ ቤቱ አዟል።

የትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፍታብሄር ችሎት