https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/14181
በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማሕበር የትግራይ ክልል ቅ/ጽ/ቤት ከዚህ በታች ለተዘረዘሩ የ78 Model መኪና መለዋወጫ እቃዎች ለደቡበደዊ ዞን እንደርታ ወረዳ ኣምቡላንስ ሰ/ቁ 4-02274 ትግ አገልግሎት የሚውሉ በቀረበው ስፔስፊኬሽን መሰረት በፕሮፎርማ ኣወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
  • የተለቀቀበት ቀን: ሰሉስ መጋቢት 24, 2016 (ከ 1 ዓመት)
  • መዝግያ ቀን: ሶኒ መጋቢት 30, 2016 09:30 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሶኒ መጋቢት 30, 2016 10:00 ከሰአት
  • ምድብ: ኮንስትራክሽን ማሽነሪን ኣቁሑትን/ ቅፋሮ ማይ ኢንጂነሪንግ ማሺነሪ, ኣቁሑትን ኣክሰሰሪ/

የፕሮፎርማ ግዢ

በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማሕበር የትግራይ ክልል ቅ/ጽ/ቤት ከዚህ በታች ለተዘረዘሩ የ78 Model መኪና መለዋወጫ እቃዎች ለደቡበደዊ ዞን እንደርታ ወረዳ ኣምቡላንስ ሰ/ቁ 4-02274 ትግ አገልግሎት የሚውሉ በቀረበው ስፔስፊኬሽን መሰረት በፕሮፎርማ ኣወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡በዚህ መሰረት፡-

1. የዘመኑ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላችሁ

2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ማረጋገጫ ማቅረብ የምትችሉ

3. የተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) እና በአቅራቢነት የተመዘገባችሁ

4. የራሳችሁ የዋጋ ማቅረቢያ ሰነድ በትክክል ሞልታችሁ በመፈረምና ማህተም በማድረግ አስፈላጊ የሆኑ ሰነዶች  ተያይዞ በማሸግ ከ24-30/07/2016 ዓ/ም ከቀኑ 9፡30 ሰዓት በስራ ሰዓት ወደ ቅ/ፍ ጽ/ቤቱ ግዢ ክፍል ማቅረብ

ኣለባችሁ፡፡

5. ጽ/ቤቱ ኣሸናፊ ኣቅራቢ በ3 ቀናት ውስጥ ያሳውቀል፡፡የተሻለ አማራጭ ካገኘም : የፕሮፎርማ ግዢው በከፊል ወይም በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

የሚገዙ እቃዎች ዝርዝር

ተ/ቁየዕቃው ዓይነትመለክያብዛትመለያ ቁጥር (Part No)ማብራርያ
1Gauge Meter assay (ጌጅ)Pcs0183800-6BE61 (Black)