https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/1391
በሃገር መከላኪያ ሚንስተር የሰሜን የ20ኛ ዕዝ ክ/ጦር ጠቅላይ መምሪያ ለኮንስትራክሽን ግንባታ አገልግሎት የሚዉል በሚዉል በግልፅ ጨረታ አወዳዲሩ መግዛት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ቀዳም መጋቢት 10, 2008 (ከ 10 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ዓርቢ መጋቢት 23, 2008 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:50
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ዓርቢ መጋቢት 23, 2008 06:00 ከሰአት
  • ምድብ: ህንፃ መሳርሒ/ ኮንስትራክሽን ጥረ ኣቁሑት/ ኤሌክትሪካልን መሳርሕታትን መለዋወጢን/ ቅፋሮ ማይ ኢንጂነሪንግ ማሺነሪ, ኣቁሑትን ኣክሰሰሪ/
  1. የኮንስትራክሽን አገልግሎት የሚዉሉ ማቴሪያሎች
  2. ለቤት ግንባታ የሚዉሉ ግብኣቶች
  3. ቧንቧ ዕቃዎች
  4. የኤሌክትሪክ ዕቃዎች

ከላይ የስራ ዘርፍ ለተሰማራችሁ የታደስ ንግድ ፈቃድ : የ2008 ዓ/ም ግብር የከፈላችሁ የተጨማሪ እሴት ታክስ /VAT/ ተመዝጋቢ የሆናችሁ :የግብር ከፋይ ምዝገባ ሰርተፍኬት እና አቅራቢ መታወቂያ ማቅረብ የምትችሉ ተጫራቾች ያሸነፉትን ንብረት በራሳቸዉ ትራንስፖርት ዓድዋ ዓዲበራኽ ካምፕ ማቅረብ የምትችሉ የጨረታዉ ዝርዝር መምሪያና ዝርዝር ፍላጎት የያዘ ሰነድ የማይመለስ 50 ብር በመክፈል ከመጋቢት 8/7/2008 ዓ/ም እስከ መጋቢት 22/7/2008 ዓ/ም ዘወተር ሰዓት ከዓድዋ ዓዲበራኸ ካምፕ በሚገኘዉ የ20ኛ ክ/ጦር ግዥ ዴስክ መዉሰድ ትችላላችሁ ጨረታዉ መጋቢት 23/7/20008 ዓ/ም ከጥዋቱ 4:00 ሰዓት ተዘግቶ በዛዉ ቀን በ5:00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ይከፈታል መስሪያቤታችን የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉ ሆነ በሙሉ የመሰረዝ እና ከሚገዛበት ጠቅላላ 20% ጨምሮም ሆነ ቀንሶ የመግዛት መብቱ የተጠበቀ ነዉÂ

ስልክ 034 8409416