https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/13825
ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ለ2016 በጀት ዓመት የትምህርት ዘመን የሚያገለግሉ ዕቃዎች እና ግብዓቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ሰሉስ የካቲት 5, 2016 (ከ 2 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ረቡዕ የካቲት 20, 2016 04:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ: በየሎቱ የተለያየ ነው
  • ቦታ:ዓዲግራት
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:200.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ረቡዕ የካቲት 20, 2016 04:30 ጥዋት
  • ምድብ: ዕንፀይቲን ስራሕቲ ዕንፀይቲ/ ናይ ንፅህናን ፅሬት ኣቁሑት/ ኮምፒተርን ተዛመድቲ / ኤሌክትሮኒክስ መሳርሕታትን መለዋወጢን/ ናይ ምህንድስና ኣቁሑት/ ኣቅርቦት ምግቢ / ካልኦት ፅገና/ ጨርቃ መርቂን ኣልባሳትን/

ግልጽ የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ማስታወቂያ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏

ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ለ2016 በጀት ዓመት የትምህርት ዘመን የሚያገለግሉ ዕቃዎች እና ግብአቶች በግልጽ ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

በዚሁ መሰረት:

1. በዘርፉ ሕጋዊ ንግድ ፈቃድ ያለውና ፍቃዱንም በዘመኑ የታደሰ መሆኑ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል፣

2. በቀረበው ዝርዝር ስፔስፊኬሽን መሰረት ማቅረብ የሚችል፣

3. ተጫራቹ ቲን ሰርተፊኬት ምዝገባ ማቅረብ የሚችል፣

4. ተጫራቹ የማቅረቢያ መታወቂያ ምዝገባ ያለው መሆኑን ማቅረብ የሚችል፣

5. የተጨማሪ እሴት ታክስ /ቫት/ ምዝገባ ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችል

6. ለጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ በባንክ የተረጋገጠ ቼክ ወይም ባንክ ጋራንቲ ለእያንዳንዱ ሎት እንደሚከተለው ያቀርባል፡፡

  • ሎት1. የደንብ ልብስ አቅርቦት ፣ የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ማስከበሪያ 150,000.00 ብር በሲፒኦ ወይም በባንክ ጋራንቲ ማቅረብ የሚችል፣
  • ሎት2. የፅዳት ዕቃዎች አቅርቦት የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ማስከበሪያ 100,000.00
  • ሎት3. የፈሳሽ ቆሻሻ መጠገን እና መዘርጋት አገልግሎት የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ማስከበሪያ 100,000.00
  • ሎት4. የታሸገና ንፅህናውን የጠበቀ ሩዝ የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ማስከበሪያ 100,000.00
  • ሎት5. የተፈለጠ ደረቅ እንጨት የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ማስከበሪያ 50,000.00
  • ሎት6 የሲቪል ምህንድስና መሣሪያ ዕቃዎች የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ማስከበሪያ 150,000.00
  • ሎት7. የታሸገ ትንሹ ውሃ ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ማስከበሪያ 50,000.00
  • ሎት8 ኤሌክትሮኒክስ የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ማስከበሪያ 400,000.00

7. ማንኛውም ተጫራች የማይመለስ 200,00 ብር /ሁለት መቶ ብር/ በመክፈል የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ሰነዱ መግዛት ይችላል፣

8. ማንኛውም ተጫራች በእያንዳንዱ የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ሰነድ ማህተምና ፊርማ በማድረግ ማቅረብ አለበት፣

9. ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ው ማስታወቂያ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ላይ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ16ኛው ቀን በሥራ ሰዓት‍‍‍‍‌‍‌‍‌‌‌‍‍‍‌‍ ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በተመሳሳይ ቀን ልክ በ4፡30 ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎች በተገኙበት ይከፈታል፣

10. ዩኒቨርሲቲው ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለበለጠ መረጃ በስ.ቁ. 034 445 2318 ደውሎ ማነጋገር ይቻላል፡፡

ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ