የጨረታ ቁጥር ቲ 03/2016
ስለሚፈልግ በአቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ የተመዘገቡ ብቁ ተጫራቾችን በግልፅ ጨረታ እንዲሳተፉ ይጋብዛል፡፡
- 1. በጨረታው ለመሳተፍ ፍላጎት ያላቸው ድርጅቶች በኢትዮጵያ ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ በመንግስት ዕቃና አገልግሎት አቅራቢነት በኤጀንሲው ደረ-ገፅ /Website/ የተመዘገቡ መሆናቸውን ማስረጃ ማቅረብ አለባቸው፡፡
- 2. በጨረታ ለመካፈል የሚፈልጉ ተጫራቶች በጨረታው ለመሳተፍ የሚያስችል የዘመኑን ግብር የከፈሉበት ከሚፈልገው ግዥ የተዛመደ የታደሰ የንግድ ሥራ ፈቃድ ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ከፋይ ሆናቸውን ማረጋገጫ ሰርተፊኬት እና በጨረታው ለመሳተፍ ከሀገር ውስጥ ገቢዎች ቢሮ ግብር የከፈሉ ስለመሆናቸው ማስረጃ በማቅረብ የማይመለስብር200 መቶ(ሁለትመቶ) ብር በመክፈል የጨረታ ሰነዱን ዘወትር በስራ ሰዓት ሜክሲኮ ከሚገኘው የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር ዋና መ/ቤት (አዲስ አበባ) በመቅረብ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ መግዛት ይችላሉ፡፡
- 3. የጨረታው አሸናፊ የሚሆነው በጨረታ ሰነድ ውስጥ በተመለከቱት መስፈርቶች መሠረት ሲሆን ጨረታው ዜግነትን ሳይመለከት ለማንኛውም አቅራቢ ክፍት ነው፡፡ የጨረታ ሰነድ የተዘጋጀው በአማርኛ ቋንቋ ነው::
- 4. ተጫራቾችለሚጫረቱበትጨረታብር 50,000 (አምሳሺህብር)የጨረታማስከበሪያየባንክዋስትናከጨረታሰነዶችጋርበማያያዝማቅረብይኖርባቸዋል፡፡ ከዚህ ውጭ በኢንሹራንስ ወይም በሌላ መልክ የሚቀርብ የጨረታ ማስከበሪያ ተቀባይነት የለውም፡፡
- 5. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዳቸው ለዚህ ተግባር በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ አዲስ አበባ ዋና መ/ቤት ግዥ ቡድን ገቢ የሚያደርጉበት የመጨረሻ ቀን ታህሳስ 13/2016 ዓ.ም.እስከጠዋቱ4:00 ሰዓት ድረስ ብቻ ነው፡:
- 6. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸውን በተገኙበት ታህሳስ 13/2016 ዓ.ምከጠዋቱ 4:30 ሰዓት አ/አ ዋና መ/ቤት በሚገኘው የስብሰባ አዳራሽ ይከፈታል፡፡
- 7. መ/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታው በሙሉም ሆነ በከፈል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
የበለጠ መረጃ ተጫራቾች የሚከተለው አድራሻ መጠቀም ይችላሉ
ሞባይል፡-09-29-72-66-38/ 09-48–50–93-27 ወይም 09-38-17-64-17