https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/13260
የመቀሌ እቅድና ፋይናንስ ፅ/ቤት ለመቀለ ከተማ ሴክተር ፅህፈት ቤቶች አገልግሎት የሚዉሉ የተለያዩ ኣይነት የኤሌክትሮኒከስ እቃዎች ሞተር ሳይክሎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ሶኒ ሕዳር 3, 2016 (ከ 2 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሰሉስ ሕዳር 18, 2016 03:30 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:100000
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:100
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሰሉስ ሕዳር 18, 2016 04:00 ጥዋት
  • ምድብ: ኤሌክትሮኒክስ መሳርሕታትን መለዋወጢን/ ዕድጊት ሞተርሳይክል/

1 የዘመኑ የግብር ክፈለዉ የታደሰ ስራ ፍቃድ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር የኣቅራቢነት ሰርተፊኬት የቫት ምዝገባ ሰርተፊኬት የቅርብ ወር የቫት ሪፖርት ያላቸዉና ማቀረብ የሚችሉ

2 የጨረታ ማስከበሪያ ለእያንዳንዱ ጨረታ 100000 ኣንድ መቶ ሺ ብባንክ የተረጋገጠ ቼክ ስፒኦ ብጥረ ገንዘብ ወይም በሁኔታ ያልተመሰረተ ያልተመስረተ የባንክ ዋስትና በፅህፈት ቤታችን ስም ማስያዝ አለባቸዉ

3 ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ ይህ ጨረታ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በስራ ሰኣት የማይመለስ ብር 100 በመክፈል መዉስድ ይችላል

4 ተጫራቾች የጨረታ ሰነዳቸዉ ኣንድ ኦርጅናል እና ኪፒ ለየብቻዉ በታሸገ ኢንቨሎፕ ማቅረብ ይኖርባቸዋል

5 ጨረታ የሚከፈትበት ቀን 18/3/2016 ዓም ከቀኑ 3:30 ተዘግቶ በዚህ ቀን ከቀኑ 4:00 ሰዓት ይከፈታል

6 ጨረታ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ከላይ በተጠቀሰበት ቀን በፅ/ቤቱ ቢሮ ቁጥር 033 ይከፈታል

7 ተጫራቾች በእያንዳንዱ የጨረታ ሰነድ ገፅ የድርጅት ማህተም እና ፊርማ ማድረግ አለባቸዉ

8 ፅህፈት ቤታችን እያንዳንዱ የጨረታ ንብረት ጨረታ ከተከፈለበት በሃላ 20 ሚእታዊ የመጨመር እና መቀነስ መብት ነዉ

9 ፅህፈት ቤታችን የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ ጨረታ በከፊል ወይም በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

10 ኣድራሻችን በከተማ መቐለ ኣግኣዚ ኦፕሬሽን ህንፃ ቢሮ ቁጥር 033 ይገኘል

11 ለበለጠ ማብራርያ በኣካል መጠየቅ ይቻላል