https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/13123
የኢትዩጰያ ስታስቲክስ አገልግሎት የመቐለ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ያሉትን ተሽከርካሪዎች ሰርቪስ ለማድርግና ጥገና የሚያስፈልጋቸዉ ለማስጠገን ባለ ጋራዦችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ከኣሸነፉ ድርጅት ጋር ለሁለት ዓመት ዉል ለማሰር ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ዓርቢ ጥቅምቲ 9, 2016 (ከ 2 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ዓርቢ ጥቅምቲ 9, 2016 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:00
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሰሉስ -18, 1745 06:00 ከሰአት
  • ምድብ: ፅገና ተሽከርካሪ/

ጨረታ የወጣበት ቀን : 8/2/2015

ጨረታ የሚዘጋበት ቀን : ባሉት ተከታታይ 15 የሥራ ቀናት

ጨረታ የሚከፈትበት ቀን :  ከ15 ቀናት በሃላ ይከፍታል


1 የ2015 ዓም ግብር የከፈለ ድርጅት

2 የቫት ተመዝጋቢ የሆነና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያለዉ

3 በመንገድ ትራንስፖርት ቢሮ ወይም ጽህፈት ቤት በኩል ሁለተኛ ደረጃ እና ከዚህ በላይ የብቃት ማረጋገጫ ወይም ደረጃ ማስረጃ የተሰጠዉ መሆኑን የሚያቀርብ

4 የተማላ ግቢ የተክኒክ ሙያተኞች ማሽነሪዎች ያሉት የራሱ አለክትሪካን ቦዲማን ኢንጂን የመፈተሽ ጉድጎድ ያለዉ

5 ከቅ/ጽ/ቤቱ መቐለ ስታስቲክስ ጋር ሁለት ዓመት ዉል ለመፈራረም ፈቃደኛ የሆነ

የጨረታ ሰነድ ዝርዝር ከመቐለ ስታስቲክስ ቅ/ጽ/ቤቱ የግዢ ፋይናንስና ንብረት ኣስተዳደር ክፍል ኮፒ አድርጎ በመዉሰድ በሰነዱ ላይ በተቀመጠዉ የእጅ ዋጋ ሰንጠረዥ የምትወዳደሩበት ዋጋ በብርና በሳንቲም በግልፅ በመሙላት ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 15 የሥራ ቀናት ለቅ/ጽ/ቤቱ የግዥና የፕሮፎርማ ኮሚተ ከ15 ቀናት በሃላ ተከፍቶ የሚታይና አሸናፊዉ ድርጅት የሚለይ ይሆናል አሸናፊ ድርጅቱም በኣድራሻዉ ያሸነፈ መሆኑ ከተገፀበት በሃላ በኣንድ ሳምንት ዉስጥ ከቅ/ጽ/ቤቱ ጋር ዉል ይፈፅማል