https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/12839
ሱር ኮንስትራክሽን ኃላ የተ.የግ ማህበር Double Cabin Pickup 4WD.100HP በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ሶኒ ጥቅምቲ 2, 2013 (ከ 5 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሶኒ ጥቅምቲ 30, 2013 10:54 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:500000
  • ቦታ:አዲስ አባባ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:100
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሶኒ ጥቅምቲ 30, 2013 04:00 ጥዋት
  • ምድብ: ዕድጊት መኪና/

ተጫራቶች ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው ፣የዘመኑን ግብር አጠናቀው የከፈሉና የቫት ተመዝጋቢ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው። በመሆኑም ይህንን ማቅረብ የሚችሉ፡-

  1. 1. 1ተጫራቾች የጨረታ ዝርዝር መግለጫ የያዘውን ሰነድ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ጥቅምት 30,2013 ዓ.ም ዘወትር በስራ ቀናት በድርጅቱ ግዥ ክፍል (2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 1205) በመቅረብ መውሰድ ይችላሉ።
  2. 2. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ 500,000 (አምስት መቶ ሺህ ብር/ በጥሬ ገንዘብ፣ በባንክ የተመሰከረ /ሲፒኦ/ ወይም ባንክ ጋራንቲ ከጨረታው ፓስታ ጋር ማስገባት አለባቸው።
  3. 3. ተጫራቾች ቴከኒካልናፋይናንሻል የዋጋ ሰነድ ይዘው ጥቅምት 30 ቀን 2013 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ይዘው በመምጣት ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸው በተገኙበት በዚህ ቀንና ሰዓት ይከፈታል።
  4. 4. ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ የማይመለስ ብር 100 /አንድ መቶ ብር/ በመክፈል ከ12ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 205 ግዥ ክፍል መውሰድ ይችላሉ።
  5. 5. ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

አድራሻ፡- ከደምበል ወደ ቦሌ በሚወስደው መንገድ ሜጋ ህንፃ አጠገብ።

S/N

Description

UOM

Qty

1

Double Cabin Pickup 4WD.100HP

Pcs

40

ስልክ ቁጥር

  • 0115-5834-46
  • 0115-5843-78

ሱር ኮንስትራክሽን

ኃላ.የተ.የግ.ማህበር