https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/12377
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ መቐለ ዲስትሪክት 3581 ኩንታል ማሽላ በግልዕ ሐራጅ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ሰሉስ ነሓሰ 26, 2012 (ከ 5 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሶኒ መስከረም 4, 2013 (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:00
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሶኒ መስከረም 4, 2013 12:01 ከሰአት
  • ምድብ: ካልኦት ዝሽወጡ/

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ መቐለ ዲስትሪክት በአዋጅ ቁጥር 97/90፣98/90 እና 216/92 መሠረት የተረከበውን ከዚህ በታች በሰንጠረዡ የተመለከተውን ምርት በግልዕ ሐራጅ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡

የተበዳሪው ሰጪውስም

የሚሸጠውንብረትአይነት

ሐራጅየሚከናወንበትቦታ

የሐራጁደረጃ

የሐራጁየአንድኩንታልመነሻዋጋ /በብር/

ሐራጁየሚከናወንበትቀንናሰዓት

አቶ ዮሃንስ ግርማይ

3581 ኩንታል ማሽላ

በሑመራ ከተማ ገብርኤል ቤተክርስቲያን አካባቢ በሚገኝ የእህል መጋዘን

አንደኛ

1,346.87

04/01/2013 ዓም

ከ4፡00-6፡00 ሰዓት

ማሳሰቢያ

  1. 1. ተጫራቾች የሐራጁን መነሻ ዋጋ¼በጥሬገንዘብወይም በባንክ ክፍያ ማዘዣ /ሲፒኦ/ በማስያዝ መጫረት ይችላሉ::
  2. 2. አሸናፊው ያስያዘው ገንዘብ ከግዢው ዋጋ ጋር የሚታሰብ ሲሆን ለተሸነፉ ተጫራቾች ያስያዙት ጥሬ ገንዘብ ወይም ሲፒኦ (CPO) ወዲያውኑ ተመላሽ ይደረጋል፡፡
  3. 3. አሸናፊው ያሸነፈበትን ዋጋ በ15 /አስራ አምስት/ ተከታታይ ቀናት ውስጥ አጠቃሎ በመክፈል መረከብ ይኖርበታል፤ በተጠቀሰው ቀን ውስጥ አጠቃሎ ካልከፈለ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ሆኖ የሐራጁ አሸናፊነቱ ይሰረዛል፡፡ በተጨማሪም ምርቱ ለሁለተኛ ጊዜ ሐራጅ በመውጣቱ ለሚፈጠረው ልዩነት ተጠያቂ ይሆናል፡፡
  4. 4. ሐራጁ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው እንዲሁም የሚመለከታቸው የመንግስት መ/ቤቶች ተወካዮች በተገኙበት በሑመራ ከተማ ገብርኤል ቤተክርስቲያን አካባቢ በሚገኝ የእህል መጋዘን በግልፅ ይካሄዳል፡፡
  5. 5. ዝርዝር እና ተጨማሪ መረጃን በተመለከተ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ መቐለ ዲስትሪክት ወይም በሑመራ ቅርንጫፍ በአካል በመቅረብ በስልክ ቁጥር 03-44-419016፣ 0344-410233 ወይም 0342480060 ደውሎ መረጃ ማግኘት ይቻላል፡፡
  6. 6. ባንኩ የተሻለ መንገድ ካገኘ ሐራጁን በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

የኢትዮጵያልማትባንክመቐለዲስትሪክት