
ጨረታዉ በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣበት ቀን : 8/12/2012
ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን : በ16ኛዉ ቀን ልክ 8:00 ሰኣት
ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን : በ16ኛዉ ቀን ልክ 8:30 ሰኣት
ቁጥር 001/2012/13
ሎት 01 Sanitary installation ሰሚት ቁ- 2 በአዳማ ፤ መቀሌ
ሎት 02 Fire Extinguishers & Fire Hydrant Hose ሰሚት ቁ -2
ሎት 03፤ Lit/ PASSANGER ELVATER/ አሳንሰር፣ ቢሾፍቱ፣ በአዳማ ሃዋሳ
ሎት 04 ፤HCB ብሎኬት ሰሚት ቁ 2
1 ተጫራቾች ህጋዊ የንግድ ፍቃድ ያላቸው፤ የዘመኑን ግብር የከፈሉ/ VAT Registration Certificate /፤በገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር የተመዘገቡ እና የቲን ሰርተፍኬት ማቅረብ አለባቸው::
2 ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ላይ ከወጣበት ዕለት ጀምሮ ዘወትር በሥራ ሰዓት የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ለእያንዳንዱ ሎት የማይመለስብር 200.00 (ሁለትመቶብርብቻ) በመክፈል ከቤቶችግንባታማስተላለፍናማስተዳደርግዥ ክፍል ቢሮቁጥር 10 ድረስበመቅረብመውሰድይችላሉ፡፡
3 ተጫራቾች ለሎት-01፤-02፤-04 ሥራዎች ናሙናዎች ጨረታው ከመከፈቱ አስቀድሞ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
4 ተጫራቾች ለሚጫረቱባቸው የሎት ዓይነቶች ፋይናንሺያል እና ቴክኒካል ሰነዶቻቸውን ኦሪጂናል እና አንድ አንድ ኮፒ ለየብቻ ለይቶ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ15 ተከታታይ የሥራቀናት በስራ ሰዓት ቢሮ ቁጥር 110 በመምጣት መሥሪያ ቤቱ ባዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ። እንዲሁም ለሎት01፤-02፤-04 ሳምፕል ማቅረብ አለባቸው፡፡
5 ይህ ጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮለ15 ተከታታይ የሥራ ቀናት አየር ላይ ውሎ በ16ኛው ቀን ልክ 8፡00 ሰአት ላይ የጨረታ ሳጥኑ ታሽጎ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከቀኑ 8፡30 በቤቶች ግንባታ ማስ/ማስተ ግዥ ክፍል ይከፈታል፡፡
6 ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና በየሎቱብር 200,000 /ሁለትመቶሺህብርብቻ በባንክበተመሰከረለትሲፒኦ/ በመከላከያ ሰራዊት ፋውንዴሽን ቤቶች ግንባታ ማስ/ማስ ስም ከጨረታው ኦርጅናል ቴክኒካል ሰነድ ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡
7 የጨረታ አሸናፊዎች ማሸነፋቸው በጽሑፍ የሚገለጽላቸው እና የውል ስምምነት የሚፈፅሙ ይሆናል፡፡
8 በጨረታ ያላሸነፉ ድርጅቶች ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ወዲያውኑ ይመለስላቸዋል፡፡
ፋውንዴሽኑ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
ለበለጠመረጃ፡-
አድራሻ፡- ከሜክሲኮወደመካኒሳበሚወስደውመንገድቅ/ ማርያምዩኒቨርሲቲአጠገብ
ህብረትማኑፋክቸሪግግቢውስጥየታችኛውበር
ስልክቁጥር 0115573512/0910993814
በመከላከያሰራዊትፋውንዴሽንየቤቶች
ግንባታማስተላለፍናማስተዳደር