https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/12223
መቐለ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የcyber security & management lab equipment በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ሓሙስ ሓምለ 30, 2012 (ከ 5 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ረቡዕ ነሓሰ 20, 2012 03:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:00
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ረቡዕ ነሓሰ 20, 2012 04:00 ጥዋት
  • ምድብ: ኮምፒተርን ተዛመድቲ / ናይ ኮምፒተር ተዛመድቲ አቁሑትን/ ሴኩሪቲይ ኢንፍራስትራክቸር/

ጨረታዉ በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣበት ቀን : 30/11/2012

ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን : በ21ኛዉ ቀን ጠዋት በ330 ሰዓት

ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን : በ21ኛዉ ቀን ጠዋት በ4:00 ሰዓት ይከፈታል 21ኛዉ ቀን በዓል ከሆነ ደግሞ በሚቀጥለዉ የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል

ቁጥር 01/2012

1.በዘርፉ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ፡ የቫት ምዝገባ ሰርተፊኬት፣ የግብር ከፋይ ምዝገባ ሰርተፊኬት፣ እና የአቅራቢ ምዝገባ ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችል፣ የቀረበው ዝርዝር የቴክኒክ መስፈርት ማሟላት የሚችል፣

3. ለጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ በባንክ የተመሰከረለት CPO ሲፒኦ/ ወይም የባንክ ዋስትና መቐለ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ስም ማስያዝ የሚችል፡፡

ተ.ቁ

ምድብ

የጨረታውአይነት

ሲፒኦ

1

ሎት 1

Cyber security Software

50,000.00

2

ሎት-2

Cyber infrastructure

50,000.00

4. ማንኛውም ተጫራች የማይመለስብር 100 /አንድመቶብር / በመክፈል ለዚሁ የተዘጋጀው የጨረታ ሰነድ ከመቀለ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ግዥና ንብረት አስተዳደር ቢሮ መውሰድ ይችላል፣

5. ተጫራቾች ጋዜጣው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 21ኛው ቀን 3:30 ሰዓት ድረስ ለዚሁ ጨረታ ተብሎ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ የማወዳደሪያ ሰነዳቸው ማስገባት ይችላሉ፡፡

6. ጨረታው ከወጣበትበ21ኛውቀንጠዋት 3፡30 ሰዓትየጨረታሳጥኑተዘግቶበተመሳሳይቀንልክበ4፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግልጽ ይከፈታል። 21ኛውቀንበዓልከሆነደግሞበሚቀጥለውየሥራቀንበተመሳሳይሰዓትላይይከፈታል፤

7. በጨረታው አሸንፎ በወቅቱ ውል ለማያስር የጨረታ አሸናፊ ያስያዘው የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ (CPO) አይመለስለትም።

8. ዩኒቨርሲቲው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለበለጠማብራሪያበስልክቁ. 03 48 40 99 52 ደውሎማነጋገርይቻላል፡፡

መቐለቴክኖሎጂኢንስቲትዩት (አይናለምግቢ)