https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/12191
በአፋር ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የእንስሳት ፣ እርሻና ተፈጥሮ ሃብት ልማት ቢሮ በ2013 ዓ.ም በጀት ዓመት ለማከናወን ካቀዳቸው ግዥዎች ውስጥ የችግኝ ማፍያ ፕላስቲክ (ፖሊትዮን ትዩብ) ግዥ በአገር ውስጥ ገበያ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ዓርቢ ሓምለ 24, 2012 (ከ 5 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ዓርቢ ነሓሰ 1, 2012 04:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:1%
  • ቦታ:ኣፋር
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:100
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ዓርቢ ነሓሰ 1, 2012 04:30 ጥዋት
  • ምድብ: ሕርሻ መሺነሪ/ ቱቦታትን ኣክሰሰሪታትን/
  • ጨረታዉ በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣበት ቀን : 24/11/2012
    ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን : በ15ኛዉ ቀን ከጠዋቱ 4:00 ሰዓት
    ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን :  በ15ኛዉ ቀን 4:30 ሰዓት
    1.1. በዘርፉ ያዘመኑ የታደሠ ንግድ ፍቃድ ያለው
  • 1.2. የንግድ ፍቃድ ምዝገባ ሰርተፍኬት ያለው
  • 1.3. የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆነ
  • 1.4. የግብር ክፍያ መለያ ቁጥር/TIN No/ ያለው
  • 1.5. ሲ.ፒ.ኦ ማስያዝ አለበት እና1.6. የጨረታ ሰነድ ግዥ የፈጸመ

1 በጨረታው ለመሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ከወጣበት ቀን ጀምሮ የጨረታውን ሰነድ ከአፋር ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የእንስሳት ፤ እርሻና ተፈጥሮ ሃብት ልማት ቢሮ በግዥና ፋይ/ንብ/አስ/ዳይሬክቶሬትብር 100.00 (አንድመቶብርብቻ) በመክፈል መውሰድ ይችላሉ፡፡

2 ተጫራቾች በእያንዳንዱ በሚያቀርቡት የጨረታ ሰነዶች ላይ ተጫራቾች ወይም የህጋዊ ወኪል ፊርማና ማህተም ማኖር ይኖርባቸዋል፡፡

3 ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና (Bid Bond) ለውድድር የሚያቀርቡት ጠቅላላዋጋ 1% በሲፒኦ (CPO) የጨረታማ ስከበሪያ ዋስትና ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡ የጨረታው ተወዳዳሪዎች በውድድሩ ከተሸነፈ ለዋስትና ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትናና እንዲሁም ናሙና የጨረታው ውጤት ታውቆ ውል ከተፈራረሙ በኋላ ወዲያውኑ ማስከበሪያ ይመለስላቸዋል፡፡

4. ጨረታው ከተከፈተ በኋላ ማንኛውም ተጫራች የሚያቀርቡት የውድድር ጥያቄ መ/ቤቱ አይቀበልም፡፡

5. ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በተከታታይ ለ15 ቀናትየሚቆይሲሆንበ15ኛውየስራቀን 4፡00 ሰዓትየጨረታሣጥኑየሚዘጋሲሆንበዕለቱበ4፡30 ሰዓት በአፋር ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የእንስሳት፤ እርሻና ተፈጥሮ ሃብት ልማት ቢሮ አዳራሽ ውስጥ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡

5 ቢሮው የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

6 ለተጨማሪ መረጃ በቢሮ ግዥናፋይ/ንብ/አስ/ዳይሬክቶሬት ክፍል ቢሮ ቁጥር 108 በአካል በመገኘት ተጨማሪ መረጃ ማግኘት ይችላሉ፡፡

በአፋርብሄራዊክልላዊመንግስትየእንስሳት፤እርሻናተፈጥሮሃብትልማትቢሮ

/ሠመራ /