https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/12029
መቐለ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዓይደር ኮምፕሬሄንሲቭ ስፔሺያላይዝድ ሆስፒታል የመድኃኒት ዕቃዎች ፣ የላቦራቶሪ ሪኤጀንት ዕቃዎች ፣ የሕክምና መሣሪያ ዕቃዎች ፣ የህትመት ውጤቶች ዕቃዎች ፣ የበርበሬ ማስፈጫ የጉልበት ዋጋ አገልግሎት ፣ የጤፍ ማስፈጫ የጉልበት ዋጋ አገልግሎት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ቀዳም ሰነ 13, 2012 (ከ 5 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሶኒ ሰነ 22, 2012 03:30 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:የጨረታው ማስከበሪያ ብር የተለያየ ነው
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:100
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሶኒ ሰነ 22, 2012 04:00 ጥዋት
  • ምድብ: ካፌን ሬስትራንትን/ ላብራቶሪይን መሳሪሒታተ/ ናይ መድሓኒት ምህርቲ/ ናይ ሕትመት ኣቁሑትን/ ጥዕና ተንከፍ አቁሑትን ኣክሰሰሪ/

ጨረታዉ በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣበት ቀን : 13/10/2012

ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን: በ 10ኛዉ ቀን ከጥዋቱ 3:00

ጨረታዉ መኪፈትበት ቀን: በ 10ኛዉ ቀን ከጥዋቱ 4:00 ሰዓት ይከፈታል በ10ኛዉ ቀን በዓል ከሆነ ደግሞ በሚቀጥለዉ የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰኛት ይከፈታል

የጨረታ ቁጥር CHS/ACSH/09/2012

1.የዘመኑ የታደሰ ሕጋዊ ንግድ ፍቃድ

2.የአቅራቢዎች ምዝገባ ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችል ወይም በግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ዌብሳይት በአቅራቢነት የተመዘገበ

3.የተጨማሪ እሴት ታክስ(ቫት) ተመዝጋቢ የሆነ

4.የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር የሚያቀርብ

5.ለማጭበርበር በድርጅቱ ስም ቃለ መሃላ ማቅረብ የሚችል

ተ.ቁ

የጨረታውዓይነት

ሎት

የጨረታማስከበሪያባንክጋራንትወይምበባንክየተረጋገጠሲፒኦ

1

የመድኃኒት ዕቃዎች

ሎት 1

100,000.00

2

የላቦራቶሪ ሪኤጀንት ዕቃዎች

ሎት2

50,000.00

3

የሕክምና መሣሪያ ዕቃዎች

ሎት3

100,000.00

4

የህትመት ውጤቶች ዕቃዎች

ሎት4

80,000.00

5

የበርበሬ ማስፈጫ የጉልበት ዋጋ አገልግሎት

ሎት5

30,000.00

6

የጤፍ ማስፈጫ የጉልበት ዋጋ አገልግሎት

ሎት6

30,000.00

6.ማንኛውም ተጫራች የማይመለስብር 100.00(አንድመቶብር) በመክፈል የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ መውሰድ ይችላል፡፡

7.ማንኛውም ተጫራች ለዚሀ ተብሎ የተዘጋጀ የጨረታ ሰነድ ከመቐለ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዓይደር ግቢ በግ/ን/ ፋይናንስ ቢሮ ቁጥር 10 በመቅረብ መውሰድ ይችላል፡፡

8.ጨረታው አየር ላይ የሚቆየው ጊዜ የአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮበ10ኛውቀንጠዋት 3፡30 ሰዓትተዘግቶ 4፡00 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ራሳቸው ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግልጽ ይከፈታል:: በ10ኛውቀንበዓልከሆነደግሞበሚቀጥለውየሥራቀን በተመሳሳይሰዓትይከፈታል፡፡

9.ኮሌጁ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

መቐለዩኒቨርሲቲ