ተቁ | የጨረታሰነድቁጥር /ሎት/ | የጨረታውዓይነት | የጨረታመሸጫዋጋ | የጨረታማስከበሪያ |
1 | ሎት 17 | ነጭ ጤፍ (በጨረታ ሽያጭ ሂደት የነበረ) | 200.00 | 250,000.00 |
2 | ሎት 22 | የተለያዩ የፅህፈት መሳርያ እቃዎች (በጨረታ ሽያጭ ሂደት የነበረ) | 200.00 | 30,000.00 |
3 | ሎት 25 | የኤሌክትሪክ እቃዎች (በጨረታ ሽያጭ ሂደት የነበረ) | 200.00 | 33,000.00 |
4 | ሎት 27 | Tent/ድንኳን/ | 100.00 | 20,000.00 |
5 | ሎት 28 | የመመረቂያ ጋዎን | 100.00 | 10,000.00 |
6 | ሎት 30 | የሞተር ዘይትና ናፍጣ አቅርቦት | 100.00 | 60,000.00 |
- 1. በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀንና ዓ.ም ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይ ቀናት ለእቃዎች፣ በዩኒቨርሲቲው የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ከግዥ ከፍል፣ ህንፃ ቁጥር 53፣ ቢሮ ቁጥር 002፤ ዘወትር በሥራ ሰዓት ሰነዱን መውሰድ ይችላሉ::
- 2. ተጫራቾች በሥራው መስክ የተሰማሩና ህጋዊ ፈቃድ ያላቸው መሆኑን የሚያስረዳና በጨረታ ለመሳተፍ የሚያስፈልግ ማስረጃዎች ማያያዝ አለባቸው።
- 3. የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ ቫት ተመዝጋቢ የሆኑ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያላቸው እና በክልል /ፌዴራል/ የአቅራቢዎች ዝርዝር የተመዘገቡ መሆን አለባቸው፡፡
- 4. ለጥቃቅንና አነስተኛ ማህበራት 3% ልዩ አስተያየት ይደረጋል፡፡
- 5. ጨረታው የሚከፈትበት ቀን Tent/ድንኳን፣ የመመረቂያ ጋዎን እና የሞተር ዘይትና ናፍጣ የጨረታ ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ከ15 ቀናትበኋላባለውቀጣይየሥራቀንሲሆንነጭጤፍ፣የተለያዩየጽህፈትመሳርያእቃዎችእናየኤሌክትሪክእቃዎችግንየኮረናቫይረስወረርሽኝከመከሰቱበፊትበሸያጭሂደትላይስለነበርይህየጨረታማስታወቂያውበአዲስዘመንጋዜጣታትሞከወጣበትቀንከ10 ቀናት በኋላ ባለው ቀጣይ የሥራ ቀን ሆኖ በጨረታ ሰነዱ በተገለጸው ቀንና ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባሉበት በግልጽ በኣክሱም ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ ይከፈታል፡
- 6. ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ሳይገኙ በመቅረታቸው የጨረታው መክፈት አያስተጓጉልም::
- 7. የጨረታው አሸናፊ በጊዜው ቀርቦ ውል የማያስር ከሆነ በጨረታ ሰነዱ የተለገሰጸው ለጨረታ ማስከበሪያነት ያስያዘውን ሲፒኦ /ቢድ ቦንድ/ እይመለስለትም::
- 8. ዩኒቨርሲቲው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
ለተጨማሪመረጃበስልክቁጥር 09 14-19-1806/09 14 1891 15 ደውለውይጠይቁ፡:
አክሱምዩኒቨርሲቲ