https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/11535
መቐለ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዓይደር ኮምፕሬሄንሲቭ እስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ለ2012 ዓ/ም በጀት ዓመት አገልግሎት የጀኔረተር መለዋወጫ እቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ሶኒ ጉንበት 10, 2012 (ከ 5 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሰንበት ጉንበት 30, 2012 03:30 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:80000
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:100
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሰሉስ ሰነ 30, 2012 04:00 ጥዋት
  • ምድብ: ኤሌክትሮ-መካኒክስ ኣቁሑትን ግልጋሎትን/
  1. ጨረታ በኣዲስ ዘመን የወጣበት ቀን: 10/9/2012
    ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን : 21ኛዉ ቀን ከጠዋት 3:30 ሰዓት
    ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን : 21ኛዉ ቀን ከጠዋት 4:00 ሰዓት
    1. የዘመኑ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ፣
  2. 2. የአቅራቢዎች ምዝገባ ሰርቲፍኬት ማቅረብ የሚችል ወይም በግዢና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ዌብሳይት በአቅራቢነት የተመዘገበ፣
  3. 3. የተጨማሪ እሴት ታክስ/ቫት/ ተመዝጋቢ የሆነ፣
  4. 4. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር የሚያቀርብ፣
  5. 5. ላለማጭበርበር በድርጅቱ ስም ቃለመሀላ ማቅረብ የሚችል፣

ተ.ቁ

የጨረታ ዓይነት

ሎት

የጨረታ ማስከበርያ ባንክ ጋራንት ወይም በባንክ የተረጋገጠ ስፒኦ

1

የጀኔረተር መለዋወጫ እቃዎች

ሎት- 1

80,000.00 ብር

6. ማንኛውም ተጫራች የማይመለስብር 100.00 /አንድመቶብር/ በመክፈልየተዘጋጀየጨረታሰነድ መውሰድ ይችላል፡፡

7. ማንኛውም ተጫራች ለዚሁ ተብሎ የተዘጋጀው የጨረታ ሰነድ ከመቐለ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ዓይደር ግቢ በግ/ን/ ፋይናንስ ቢሮ ቁጥር 10 በመቅረብ መውሰድ ይችላል፡፡

8. ጨረታዉ አየር ላይ የሚቆየው ጊዜ የአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀንጀምሮበ21ኛዉቀንጠዋት 3፡30 ሰዓትተዘግቶ 4፡00 ሰዓትላይተጫራቾችራሳቸዉወይምህጋዊወኪሎቻቸውበተገኙበትበግልጽይከፈታል።በ21ኛዉቀንበዓልከሆነደግሞ በሚቀጥለው የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፡፡

9. ኮሌጁ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

10. ላለማጭበርበር በኮሌጁ ስም ቃለ መሃላ ማቅረብ የሚችል፡፡

መቐለዩኒቨርሲቲጤናሳይንስኮሌጅዓይደር

ኮምፕሬሄንሲቭእስፔሲያሲዝድሆስፒታል