https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/11017
ማሕበር ሕውነት ደቂሰብ የኢትዮጵያ ነዋሪዎች በጎ አድራጎት ድርጅት በመሆን በምዝገባ ቁጥር 1378 ተመዝግቦ በመሥራት ላይ የሚገኝ ሲሆን እ.ኤ.አ የ2019 በጀት ዓመት ሂሳብ በውጭ ኦዲተር ማስመርመር እንፈልጋለን
  • የተለቀቀበት ቀን: ረቡዕ መጋቢት 16, 2012 (ከ 6 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ዓርቢ መጋቢት 25, 2012 02:30 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:00
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ዓርቢ መጋቢት 25, 2012 02:31 ጥዋት
  • ምድብ: ኣካውንቲን ተዛማድኡን/ ኦዲት ተዛማድኡን/
  1. ጨረታዉ በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣበት ቀን :  16/7/2012
    ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን :  ለተከታታይ 10 የስራ ቀናት
    ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን :  ለተከታታይ 10 የስራ ቀናት
    የሙያ ንግድ ፍቃድ ያላችሁ፤ 
  2. ንግድ ፍቃድ ያላችሁ፤ 
  3. የዘመኑ ግብር ስለመከፈልዎ መረጃ ማቅረብ የምትችሉ፣ 
  4. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያላችሁ፣ 
  5. ከፌዴራል ወይም ክልል ኦዲተር መስሪያ ቤት ለበጀት ዓመት የታደሰ ፍቃድ ያላችሁ፡፡ 

ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 10 የስራ ቀናት ተጫራቾች የሚያቀርቡት የጨረታ ዋጋ የምንቀበል መሆናችንን እንገልፃለን፡፡ 

አድራሻ 

ማሕበር ሕውነት ደቂ ሰብ 

ስልክ ቁጥር፡- 0914701057/0914011452 

ፖስታ 1610 

መቐለ