https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/1097
የ ጨረታ ቀን መራዘም እንደሚከተለዉ ማስተካከያ ተደርጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ዓርቢ ታሕሳስ 29, 2008 (ከ 10 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሶኒ ጥሪ 2, 2008 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሶኒ ጥሪ 2, 2008 06:00 ከሰአት
  • ምድብ: ስራሕቲን ውፅኢት ሕርሻ/ ኤሌክትሮኒክስ መሳርሕታትን መለዋወጢን/ ትራንስፖርት ግልጋሎት/

መቐለ ዩኒቨርሲቲ ከኣሁን በፊት በአዲስ ዘመን ጋዜጣ 75ኛ ዓመት ቁጥር 098 ታኀሳስ 08 ቀን 2008 ዓም ካወጣቸዉ የተለያዩ ግልጽ ጨረታዎች መካከል ሎት- 3 ኤለክትሮኒክስ ዕቃዎች፣  ሎት -4 የኣዉቶብስ መኪና ኪራይ፣  ሎት- 5 የዉበት ተክሎች እንክብካቤ  ፣ሎት 9 የጎሚስታ ዕቃዎች ፣ ሎት- 12 የኦክስጅን ፕላንት ተጋደኝ ዕቃዎች እንደሚከተለዉ ማስተካከያ ተደርጋል

1 ታሕሳስ 08 ቀን 2008 ዓም በወጣዉ ጋዜጣ ከተገለጸዉ የጨረታዉ ማስረከቢያ የመጨረሻ ቀን ለተጨማሪ 10 ቀናት የተራዘመ መሆኑን እየገለጽን በዚህም መሰረት ጥር 2ቀን 2008 ዓም ከጠዋቱ 3 ፡30 ተዘግቶ በተመሳሳይ ቀን 4 ፡00 ሰዓት የሚከፈት መሆኑን እናሳዉቃለን