በአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ለመስሪያ ቤቱ የሚያስፈልጉ የባህል ማዕከል ዲዛይን ባለሙያ በጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡
- የተለቀቀበት ቀን: ቀዳም መጋቢት 12, 2012 (ከ 6 ዓመታት)
- መዝግያ ቀን: ቀዳም መጋቢት 26, 2012 02:00 ጥዋት (ተዘጋ)
- የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:00
- ቦታ:ኣፋር
- የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:100
- ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ቀዳም መጋቢት 26, 2012 02:01 ጥዋት
- ምድብ: ኢንጅነሪንግ ዝዛመድ ኮንሳልታንሲይ/
- ጨረታዉ በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣበት ቀን : 12/7/2012
ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን : ባሉት 15 ተከታታይ ቀናት
ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን : የጨረታ መክፈቻ ቀን ኣልተገለፀም
የዘመኑን የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ - የዘመኑ ግብር የከፈሉ ሆኖ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ
- የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (Tin No) የምዝገባ ወረቀት ያላቸው የተጨማሪ እሴት ታክስ (Vat) ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ
- የሚገዙ እቃዎች አንድነትና ዝርዝር መግለጫ /እስፔሲፊኬሽን/ ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይቻላል፡፡
- ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 100.00 አንድ መቶ ብር/ በመክፈል ይህ ጨረታ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 15 ቀናት ዘወትር በስራ ሰዓት ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ግዥና ፋይናንስ ንብረት አስተዳደር ቢሮ በመቅረብ የጨረታ ሰነዱን መግዛት ይቻላል፡፡
- የጨረታ መክፈቻ ቀን
- ቢሮው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው
የአፋር ባህልና ቱሪዝም ቢሮ