https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/10964
መቐለ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ከዚህ በታች የተዘረዘሩት የcyber security & management lab equipment በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል:
  • የተለቀቀበት ቀን: ቀዳም መጋቢት 12, 2012 (ከ 6 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ዓርቢ ሚያዝያ 2, 2012 03:30 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:50000
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:100
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ዓርቢ ሚያዝያ 2, 2012 04:00 ጥዋት
  • ምድብ: ናይ ኮምፒተር ተዛመድቲ አቁሑትን/ ዕዲጊት ሶፍትዌር/ ዌብሳይትን ሶፍትዌርን ምምዕባል/ ዝርገሐ ኔትዎርክን ፅገና/
  1. ጨረታዉ በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣበት ቀን : 12/7/2012
    ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን : በ21 ቀን ከጠዋቱ 3:30 ሰዓት
    ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን : በ21 ቀን ከጠዋቱ 4:00 ሰዓት
    1. በዘርፉ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ፣ የቫት ምዝገባ ሰርተፍኬት፣የግብር ከፋይ ምዝገባ ሰርተፍኬት፣ እና የአቅራቢ ምዝገባ ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችል፡፡
  2. 2. ያቀረበው ዝርዝር የቴክኒክ መስፈርት ማሟላት የሚችል፣
  3. 3. ለጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ በባንክ የተመሰከረለት CPO/ ሲፒኦ/ ወይም የባንክ ዋስትና መቐለ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ስም ማስያዝ የሚችል

ተቁ.

ምድብ

የጨረታው ዓይነት

ሲፒኦ

1

ሎት-1

Cyber security Software

50,000.00

2

ሎት-2

Cyber infrastructure

50,000.00

4 ማንኛውም ተጫራች የማይመለስብር 100/አንድመቶብር /በመክፈልለዚሁ የተዘጋጀው የጨረታ ሰነድ ከመቐለ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ግዥና ንብረት አስተዳደር ቢሮ መውሰድ ይችላል፡፡

5 ተጫራቶች ጋዜጣው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 21ኛውቀን 3፡30 ሰዓትድረስለዚሁጨረታ ተብሎ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ የማወዳደሪያ ሰነዳቸውን ማስገባት ይችላሉ።

6. ጨረታው ከወጣበት በ21ኛውቀንጠዋት 3፡30 ሰዓትየጨረታሳጥኑተዘግቶበተመሳሳይቀንልክበ4፡00 ሰዓትተጫራቾችወይምሕጋዊወኪሎቻቸውበተገኙበትበግልፅይከፈታል።21ኛውቀንበዓልከሆነደግሞበሚቀጥለውየሥራቀንበተመሳሳይ ሰዓት ላይ ይከፈታል፡፡

7. በጨረታው አሸንፎ በወቅቱ ውል ለማያስር የጨረታ አሸናፊ ያስያዘው የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ (CPO) አይመለስለትም፣

8. ዩኒቨርሲቲው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለበለጠማብራሪያበስልክቁጥር፡-03 48 40 99 52 ደውሎማነጋገርይቻላል::

መቐስቴክኖሎጂኢንስቲትዩት