https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/10880
ኩባንያችንሂወት እርሻ መካናይዜ ሽንኃ/የተ/የግ/ማህበር በ2011/2012 ዓ.ም ምርት ዘመን ከተመረተው የጥጥ ፍሬ ምርት 7,000.00 ኩንታል እና 500.00 የደለቡ በሬዎች የቁም እንስሳት ክብደት በኪሎ ሂሳብ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡
  • የተለቀቀበት ቀን: ቀዳም መጋቢት 5, 2012 (ከ 6 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሰሉስ መጋቢት 15, 2012 03:30 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:00
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:100
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሰሉስ መጋቢት 15, 2012 04:00 ጥዋት
  • ምድብ: ካልኦት ዝሽወጡ/ ዘገልገሉ ኣቅሑት መሸጣ/

በጨረታው ለመሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች የጨረታው ብር 100.00 (አንድመቶብር) በመክፈል ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት እስከ 10ኛው ተከታታይ ቀን 10፡30 ሰዓት ድረስ አዲስ አበባ መስቀል አደባባይ ፊንፊኔ ህንፃ 6ተኛ ፎቅ ከሚገኘው ላይዘን ኦፊስ ጽ/ቤት ወይም ሑመራ በሚገኘው ዋና ቢሮ በመውሰድ መጫረት ይችላሉ፡፡ ጨረታው 11ኛውየሥራቀንከጥዋቱጥጥፍሬ 3፡30 ሰዓትተዘግቶበዕለቱ 4፡00 ሰዓትይከፈታል፡፡የእንስሳትጨረታ 4፡30 ሰዓትተዘግቶበዕለቱ 5፡00 ሰዓትተጫራቾችወይምህጋዊወኪሎቻቸውበተገኙበትይከፈታል፡፡

ኩባንያው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብት አለው፡፡

መረጃበስልክቁጥር፡- 0935406182 0911 23 72 45 ደውለውማነጋገርይችላሉ፡፡

ሂወትእርሻመካናይዜሽንኃ/የተ/የግማህበር