https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/10369
በሀገር መከላከያ ሚኒስቴር የሰሜን ዕዝ ጠ/መምሪያ ለ2012 በጀት ዓመት አገልግሎት የሚውሉ ሰመር ሰብል ፓምኘ በድጋሚ የወጣ፣ የኤሌክትሮኒክስ እና የሙዚቃ መሳሪያዎች፣የኮንስትራክሽን እና የቧንቧ ዕቃዎች፣ የኤሌክትሪክ ዕቃዎች
  • የተለቀቀበት ቀን: ረቡዕ ጥሪ 27, 2012 (ከ 6 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሰሉስ የካቲት 17, 2012 03:30 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:00
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:100
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሰሉስ የካቲት 17, 2012 04:00 ጥዋት
  • ምድብ: ህንፃ መሳርሒ/ ኮንስትራክሽን ጥረ ኣቁሑት/ ኤሌክትሪካልን መሳርሕታትን መለዋወጢን/ ኤሌክትሮኒክስ መሳርሕታትን መለዋወጢን/ ቅፋሮ ማይ ኢንጂነሪንግ ማሺነሪ, ኣቁሑትን ኣክሰሰሪ/
  • ሎት 1. ሰመር ሰብል ፓምኘ በድጋሚ የወጣ 
  • ሎት 2. የኤሌክትሮኒክስ እና የሙዚቃ መሳሪያዎች 
  • ሎት 3. የኮንስትራክሽን እና የቧንቧ ዕቃዎች 
  • ሎት 4. የኤሌክትሪክ ዕቃዎች 

በዚህም መሰረት ከሎት 1 እስከ ሎት4 ለተጠቀሱት በዘርፉ የተሰማሩ የታደሰ ንግድ ፈቃድ፣ የግብር ከፋይ ሰርተፍኬት ፣ የቫት ሰርተፍኬት እና የአቅራቢነት ምዝገባ ሰርተፍኬት ያላቸውን ይጋብዛል፡፡ 

ተጫራቾች የጨረታውን ዝርዝር መመሪያ እና ዝርዝር ሰነድ የያዘ ለሎት 1፣ ሎት 2 እና ሎት 3 ለእያንዳንዳቸው 100.00 /አንድ መቶ ብር/ እንዲሁም ሎት 4. 50.00 / ሃምሳ ብር/ በመክፈል ዘወትር በስራ ሰዓት መቐለ ኩሓ መንገድ አግሪ ወንበር አካባቢ ከሚገኘው የሰ/ዕዝ ጠቅላይ መምሪያ ግዥ ቡድን ቢሮ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ የጨረታ ሰነድ በመግዛት በቢሮው ወደ ተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ማስገባት የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን ጨረታው የካቲት 17/2012 ዓ/ም ከጠዋቱ 3:30 ተዘግቶ በዚሁ እለት ከጠዋቱ 4፡00 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡ መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ 

ለተጨማሪ ማብራሪያ ስ.ቁ-0344-41-0750 

በአገር መከላከያ ሚኒስቴር 

የሰሜን ዕዝ ጠ/መምሪያ