
ስለዚህ ማንኛውም ግለሰብ ወይም ድርጅት ለዚሁ ጨረታ የተዘጋጀውን ሰነድየማይመለስብር 200.00 (ሁለትመቶ) ብር ከፍሎ መግዛት በጨረታው መሳተፍ ይችላል፡፡
ተቁ | የመሣሪያው ዓይነት | የመለያ ቁጥር | ብዛት | |
1 | Lathe Machine | CS6266C | 1 | |
2 | Hydraulic Plate Bending Machine | WC67Y | 1 | |
3 | Drill Press | ZJ5132 | 1 | |
4 | Hand Bending Machine | WHO6-2.5*2500 | 1 | |
5 | Drilling and Milling Machine | ZX6350C | 1 | |
6 | Rolling Machine | WLLGL.5*1300 | 1 | |
7 | Aluminum Hand Cutter | CSB315 | 1 | |
ንብረቶቹን ከመቀሌ ከተማ በግምት ወደ 9 ኪሎ ሜትር ወጣ ብሎ አዲስ በመገንባት ላይ ካለው የአውቶቡስ ተራ አጠገብ ካለው የድርጅታችን የመቀሌ ቅርንጫፍ መሥሪያ ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለአስርተከታታይየሥራቀናትዘወትርጠዋትከ 3፡00 እስከ 11፡00 ሰዓት ድረስ በአካል ተገኝተው መመልከት ይችላሉ፡፡ ተጫራቾች የሚፈልጉትን ዕቃ ሊገዙ የሚችሉበትን ዋጋ ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሰነድ ፎርም ላይ በመሙላትና ለጨረታማስከበሪያምያቀረቡትንዋጋ 10 በመቶበCPO ብቻበማስያዝ የድርጅቱ የመቀሌው ቅርንጫፍ ስራ አስኪያጅ ቢሮ ለዚሁ ጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ፡፡ ጨረታው ከአስርተከታታይቀናትበኋላበሚኖረውየሥራቀንከጠዋቱበ4፡00 ሰዓትተጫራቾችወይምሕጋዊወኪሎቻቸው በተገኙበት በመቀሌ ቅርንጫፍ ሥራ አስኪያጅ ቢሮ ውስጥ ይከፈታል፡፡
ማሳሰቢያ፡-
ስልክቁጥር፡- 0114-421133 የውስጥመስመር 212 ወይምመቀሌ 034-44-10696/0914 -310978 ደውሎመጠየቅይቻላል፡፡
ሪዬስኢንጂነሪንግአክሲዮንማህበር