https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/10264
በመቐለ ዩኒቨርሲቲ የሕብረተሰብ ሳይንስና ቋንቋዎች ኮሌጅ የፅህፈት መሳሪያዎች እና ዘመናዊ የቋንቋ ቤተ ሙከራ ዕቃዎች ማቅረብና መገጣጠም እንዲሁም ለአጠቃቀሙ ማሰልጠን
  • የተለቀቀበት ቀን: ቀዳም ጥሪ 16, 2012 (ከ 6 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሰንበት የካቲት 1, 2012 03:30 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:በየሎቱ የተለያየ ነው
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:100
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሰንበት የካቲት 1, 2012 04:00 ጥዋት
  • ምድብ: መፅሓፍቲን ትምህርታዊ መሳርሕታት/ ላብራቶሪይን መሳሪሒታተ/ ናይ ፅሕፈት መሳሪሕታተት/ ትምህርቲን ትሬይንግ/
  1. 1. ጨረታዉበኣዲስዘመንጋዜጣየወጣበትቀን: 16/5/2012
    ጨረታዉየሚዘጋበትቀን : በ16ኛዉቀንከጠዋቱ 3:30
    ጨረታዉየሚከፈትበትቀን: በ16ኛዉ 4:00
  2. 2. ማንኛውም እቅራቢ ከተዘጋጀው ፎርማት ወጪ ዋጋ ሞልቶ ማቅረብ የማይፈቀድ መሆኑና ከዚህ ፎርማት ወጪ የሞላ ግን ከውድድር ወጪ እንደሚሆን በቅድሚያ እናሳውቃለን።
  3. 3. ተወዳዳሪዎች በዘርፉ የታደሰ ሕጋዊ ንግድ ፍቃድ TIN NO. VAT ና የአቅራቢዎች ሰርተፊኬት ኮፒ ማቅረብ አለባቸው፡፡
  4. 4. ጨረታው ለተወዳዳሪዎች ክፍት ሆኖ የሚቆይበት በጋዜጣ ከወጣበት ጊዜ ጅምሮ ለተከታታይ 15 ቀናት በአየርላይ የሚውል ሲሆን ጨረታው የሚዘጋበት ቀን ደግሞ በ16 ኛውቀንከጠዋቱ 3:30 እኤእአቆጣጠርሲሆንእንዲሁምበተመሳሳይቀን 4፡00 ጨረታውተጫራቾችወይምህጋዊወኪላቸውበተገኙበትይከፈታል /ማሳሰቢያቀኑካላንደርወይምበዓል/ ከሆነበቀጣዩ የስራ ቀንና ሰዓት ይከፈታል።
  5. 5. በባንክ የተመሰከረለት CPO/ሲፒኦ ወይም የባንክ ዋስትና በኮሌጁ እካውንት ማስያዝ/ማቅረብ አለበት።
  6. 6. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሰነድ ለመውሰድ ለ1-ሎት የማይመለስብር 100 በመከፈልመውሰድይችላል።
  7. 7. ተወዳዳሪዎች ወደ የሕ/ሳ/ቋ/ኮሌጅ ዓዲ ሓቂ ግቢ በአካል በመምጣት በፖስታ የታሸገ ሰነዳቸው ወደ ተዘጋጀው ሳጥን ማስገባት አለባቸው።
  8. 8. ተወዳዳሪዎች የሚያቀርቡት የአንድ ዋጋ ሁሉም የመንግስት ተከፋይ ሂሳቦች ያጠቃለለ መሆን አለበት።
  9. 9. ይህ የመወዳደርያ ፎርም ስርዝ ድልዝ ካለው ተወዳዳሪው ከውድድር ውጪ ይሆናል።
  10. 10. ተወዳዳሪዎች በመወዳደሪያ ሰነድ የሕ/ሳ/ቋ/ኮሌጅ ኦርጅናል ማህተም ያለበት የጨረታ ሰነድ ላይ መሙላት አለባቸው።
  11. 11. ጨረታውን አሸንፎ በወቅቱ ውል ለማያስር የጨረታ አሸናፊ ያስያዘው የጨረታ ማስከበርያ CPO አይመለስለትም።
  12. 12. አሸናፊ ድርጅት ያሸነፈው እቃ በራሱ ወጪና ትራንስፖርት ወደ መቐለ ዩ. የሕ/ሳ/ቋ/ኮሌጅ ማስገባት አለበት።
  13. 13. ማሳሰቢያ ሎት-2 ላይ ያሉ እቃዎች ከማቅረብ በተጨማሪ መግጠምና የአጠቃቀሙ መርህ በሚገባ ማሰልጠን የሚችል።
  14. 14. የሕብረተሰብ ሳይንስና ቋንቋዎች ኮሌጅ የተሻለ አማራጭ ካገኘ በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ ጨረታ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ተ/ቁ

የጨረታ እይነት

የጨረታ ማስከበርያ ብር

ማብራሪያ

ሎት-1

የፅህፈት መሳሪያዎች

60,000.00

ሎት-2

ዘመናዊ የቋንቋ ቤተ ሙከራ ዕቃዎች ማቅረብና መገጣጠም እንዲሁም ለአጠቃቀሙ ማሰልጠን

460,000.00

ለበለጠማብራሪያ፡- በመቐለዩኒቨርሲቲየሕብረተሰብሳይንስና

ቋንቋዎችኮሌጅቢሮቁጥር B5-201

ስልክቁጥር: 03-44-406 345/03-44-405 530/0914746120 መደወልይችላሉ።

በመቐስዩኒቨርሲቲየሕብረተሰብ

ሳይንስናቋንቋዎችኮሌጅ