ጨረታዉ በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣበት ቀን ህዳር 1/2012
ጨረታዉ የሚዘጋበተ ቀን ባሉት 15 ተከታታይ ቀናት
ጨረታዉ የመኪፈትበት ቀን ከ15 ቀን በሃላ ባለዉ ቀጣይ የሥራ ቀን ሆኖ በጨረታ ሰነዱ በተገለፀዉ ቀንና ሰዓት
ተ.ቁ | የጨረታ ሰነድ ቁጥር /ሎት/ | የጨረታ ዓይነት | የጨረታ ሰነድ መሸጫ ዋጋ | የጨረታ ማስከበርያ |
1 | ሎት -08 | የተለያዩ የኤሌክትሪክ እቃዎች | 200.00 | 75,000.00 |
2 | ሎት -09 | የተለያዩ የቧንቧ እቃዎች | 200.00 | 10,000.00 |
3 | ሎት -10 | የተለያዩ የመኪና መለዋወጫ | 200.00 | 10,000.00 |
4 | ሎት -11 | የህዝብ ማመላለሻ አውቶብሶች | 200.00 | 50,000.00 |
5 | ሎት -12 | የፅዳት እቃዎች | 200.00 | 30,000.00 |
6 | ሎት -13 | አነስተኛ የቢሮ ቋሚ እቃዎች | 200.00 | 20,000.00 |
7 | ሎት -14 | የFM Radio station materials | 200.00 | 200,000.00 |
8 | ሎት -15 | የተለያዩ የፅህፈት መሳሪያ እቃዎች | 200.00 | 60,000.00 |
9 | ሎት -16 | የደንብ ልብስ | 200.00 | 60,000.00 |
ከህጋዊ ነጋዴዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
ስለዚህ፡-
- 1. በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀንና ዓ/ም ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይ ቀናት በዩኒቨርሲቲው የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ከግዥ ክፍል፣ ህንፃ ቁጥር 53፣ ቢሮ ቁጥር 002፤ ዘወትር በሥራ ሰዓት ሰነዱ መውስድ ይችላሉ::
- 2. ተጫራቾች በስራው መስክ የተሰማሩና ህጋዊ ፈቃድ ያላቸው መሆኑን የሚያስረዳና በጨረታ ለመሳተፍ የሚያስፈልግ ማስረጃዎች ማያያዝ አስባቸው፡፡
- 3. የዘመኑ ግብር የከፈሉ፣ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ ቫት ተመዝጋቢ የሆኑ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያላቸው፣ የክልል/የፌደራል በአቅራቢዎች ዝርዝር የተመዘገቡ መሆን አለባቸው፡፡
- 4. ተጫራቾች በአቅራቢዎች ዝርዝር የተመዘገቡ መሆኑን ማስረጃ ማያያዝ አለባቸው፡፡
- 5. ለጥቃቅንና አነስተኛ ማህበራት 3% ልዩ አስተያየት ይደረጋል፡፡
- 6. ጨረታው የሚከፈተው የጨረታ ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ከ15 ቀንበኋላባለውቀጣይየሥራቀንሆኖበጨረታሰነዱበተገለጸውቀንናሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባሉበት በግልጽ በአክሱም ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ ይከፈታል፡፡
- 7. ተጫራጮች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ሳይገኙ በመቅረታቸው የጨረታውን መክፈት አይስተጓጎልም::
- 8. የጨረታው አሸናፊ በጊዜው ቀርቦ ውል የማያስር ከሆነ በጨረታ ሰነዱ የተገለጸው ለጨረታ ማስከበሪያነት ያስያዘውን ገንዘብ አይመለስለትም::
- 9. ዩኒቨርሲቲው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
ለተጨማሪመረጃ
በስልክቁጥር +251 09 14 18 9115/ 09 14 19 18 46 ደውለውይጠይቁ።
መመለስ