መቐለ ሆስፒታል የተለያዩ የህክምና መገልገያ እቃዎችን ከህጋዊያን ነጋዴዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል
  1. የዘመኑ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /TN No. እንዲሁም የታደሰ የኣቅራቢዎች ሰርትፍኬት ማቅረብ የምትችሉ 
  2. የ 6ወር ግብር የከፈሉበት ማስረጃ እና የታደሰ ብቃት ማረጋገጫ ማቅረብ የምትችሉ 
  3. የጨረታ ማስከበርያ በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ / CPO/ ብር 30,000 ማስያዝ የምትችሉ 
  4. ተወዳዳሪዎች የጨረታውን ፋይናንሻል እና ቴክኒካል ዶክመንት አንድ ኦርጅናልና አንድ ኮፒ ዶክመት በሰም በታሸገ የተለያየ ኤንቨሎፕ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ በስራ ሰዓት የግዢ ንኡስ ስራ ሂደት ማስገባት አለባቸው: ኮፒ፣ ኦርጅናልና ቴክኒካል ዶከመንት የያዘው ኤንቨሎፕ ጀርባው ላይ በግልፅ መፃፍ አለበት። 
  5. ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከታወጀበት ቀን ጀምሮ ለ30 ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ሆኖ የመክፈቻው ቀን እና ሰዓት እንዲሁም ሌሎች አስፈላጊ የሆኑ መመሪያዎች በሙሉ በሚሸጠው ጨረታ ሰነድ መመልከት ይቻላል። 
  6. ተወዳዳሪዎች በተሰጠው ዝርዝር ስፔስፊኬሽን መሰረት የመወዳደሪያ ዋጋቸውን መሙላት ይጠበቅባቸዋል። 
  7. ተወዳዳሪዎች የሚያስገቡት ዋጋ የትራንስፖርት እንዲሁም ሌሎች ወጪዎችን ያካተተ መሆን አለበት ካልሆነ እንዳልተካተተ ይቆጠራል። 
  8. ተወዳዳሪዎች አሸናፊ ሆነው ከተገኙ ውል ከገቡበት ቀን ጀምሮ የሚቆጠር ያሸነፉትን ንብረት በ60 ተከታታይ ቀናት ውስጥ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል። 
  9. የጨረታ ሰነድ ዋጋ የማይመለስ ብር 100.00 /አንድ መቶ ብር ከፍለው ከመስርያቤታችን የግዥ የስራ ሂደት 4ኛ ፎቅ በስራ ሰዓት መግዛት ይችላሉ። 
  10. ቢሮው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው። እንዲሁም 20% መጨመር አልያም መቀነስ ይችላል። 
  11. ማንኛውም ግልፅ ያልሆነ ጥያቄ ካላችሁ ጨረታ ሰነድ የሚከፈትበት ቀን ከመድረሱ ከ5 ቀናት በፊት ጥያቄያችሁን በፅሑፍ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል። 
  12. ዋጋ ፀንቶ የሚቆይበት BID VALIDITY DATR) ለ60 ቀናትይሆናል። 
  13. በእያንዳንዱ ንብረት አሸናፊ ይለያል በድምር ወይም በጠቅላላ አሸናፊ ኣይደረግም። 

ለበለጠ መረጃ በትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ዋና ቢሮ ለመቐለ ሆስፒታል 

በስ.ቁ 0932063504 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ። 

መመለስ
የጨረታ ምድብ
  • ሶፍትዌርና ኔትዎርክ (26)
    • ኮንስትራክሽን (301)
      • ኤሌትክትሮኒክስና ኣይሲቲ እቃዎች (553)
        • የሂሳብ ኣያያዝና ኦዲት ማድረግ (74)
          • ግብርና (198)
            • የግንባታ እቃዎች (1266)
              • ፅዳትና የንፅህና እቃዎች (234)
                • ማማከር (41)
                  • ትምህርትና ስልጠና (27)
                    • ኤሌክትሪካልና ኤሌክትሮ መካኒካል (393)
                      • ምግብና መጠጥ (175)
                        • እግድ (56)
                          • ፈርኒሽንግና ፊክስቸር (19)
                            • ፈርኒቸር (230)
                              • ጠቅላላ ስራዎች አገልግሎት (27)
                                • ስጦታዎች እና እደ-ጥበብ (2)
                                  • ጤና (41)
                                    • የቤት ዕቃዎች (44)
                                      • ኢንሹራንስ (1)
                                        • የላብራቶሪ እቃዎች እና ኬሚካል (182)
                                          • መሬትና ሊዝ (3)
                                            • ጥገና (81)
                                              • የህክምና ዕቃዎች (63)
                                                • መኣድና የተፈጥሮ ሃብት (4)
                                                  • የቢሮ እቃዎችና የፅህፈት መሳሪያዎች (268)
                                                    • ማሸግያ መጠቅለያ እና ወረቀቶች (3)
                                                      • ፎቶግራፍና ፊልም (6)
                                                        • የህትመት ስራዎች (110)
                                                          • የማስታወቅያ ስራዎች (11)
                                                            • ኪራይ (213)
                                                              • ሽያጭ (333)
                                                                • የጥበቃ ስራዎችና ሰኪዩሪቲ (40)
                                                                  • የተሽከርካሪ መለዋወጫ እቃዎች (627)
                                                                    • የስፖርትና ትጥቅና ተዛማጅ እቃዎች (44)
                                                                      • ቴሌኮምኒኬሽን እቃዎች (13)
                                                                        • ጨርቃ ጨርቅና የቆዳ ውጤቶች (286)
                                                                          • የትራንዚትና መጓጓዠያ ኣገልግሎት (100)
                                                                            • የተሽከርካሪና ከባደ ማሽነሪ (166)
                                                                              • መጋዝን (25)
                                                                                • እንጨት እና የእንጨት ስራ (76)
                                                                                  • ኣልሙኒየም፡ መስትዋትና የብረታ ብረት ስራዎች (88)
                                                                                    s