በትግራይ ክልል ትግራይ መገናኛ ብዙሃን ኤጀንሲ የግዥና ንብረት አስተዳደር ለ2012 በጀት አመት ጀኔሬተር በጨረታ ለመግዛት ይፈልጋል።
  •  የ2011 ዓ/ም እድሳት የተደረገለት የንግድ ስራ ፍቃድ፣ የአቅራቢነት ምዝገባ ሰርተፍኬት  የቫት ምዝገባ ምስክር ወረቀት ሰኔ ወርየቫት ዲክላሬሽ፣ ቲን ምዝገባ ወረቀት ማቅረብ  የሚችሉ፡፡ 

  • መስፈርቶቹን የሚያሟሉ ሁሉም ተጫራቾች ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉትተከታታይ 15 (አስራ አምስት )ቀናት ውስጥ የማይመለስ ብር 100.00 (አንድ መቶ ብር) በመክፈል የጨረታ ሰነዱን ከትግራይመገናኛ ብዙሃን ኤጀንሲ የግዥና ንብረት አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 105 ከ 23/12/2011 ዓ/ም እስከ 02/01/2012 ዓ/ምበ11:3ሰዓት በሥራ ሰዓት ሰነዱን መግዛት ይችላሉ። 

  • ጨረታው የሚዘጋበት የመጨረሻ ቀን 05/01/2012 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ላይ  ተዘግቶ ሁሉም ተጫራቾች ወይምህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በተመሳሳይ ቀን ጠዋት 4፡30 ሰዓት ቢሮ ቁጥር 105 ይከፈታል። 

  • የጨረታ ማስከበሪያ /ዋስትናና በተጫራቾች ምርጫ ከሚከተሉት ዓይነቶች አንዱ ሊሆን  ይችላል። 

    • ሀ. በህግ ከታወቀ በሁኔታዎች ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና (unconditional bank  guarantee) 

    • ለ. በማይሻር ሊተር ኦፍ ክሬዲት የቀረበ ዋስትና 

    • ሐ. በታወቀ ባንክ የተረጋገጠ የገንዘብ ክፍያ ማዘዣ (CPO) ብር 50,000.00 (ሃምሳ ሺ  ብር) ማቅረብ አለባቸው፡፡ 

  • የሚያስፈልግ የዶክመንት ብዛት ቴክኒካል ኦርጅናል ዶክመንት ከነ 2 ኮፒ እና ፋይናንሻል  ኦርጅናል ዶክመንት ከነ 2 ኮፒለየብቻቸው በፖስታ በማሸግ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ  ማስገባት አለባቸው፡፡ 

  • ተጫራቾች በጨረታ ሰነዱ ውስጥ ያሉትን ቅፆች በትክክል በመሙላት፣ በእያንዳንዱ  የሰነዱ ገፅ ፊርማ እና የድርጅቱ ማሕተምማድረግ አለባቸው 

  • ድርጅታችን ትግራይ መገናኛ ብዙሃን ኤጀንሲ ይህ ጨረታ በማንኛውም ጊዜ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ይሁንበሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ 

አድራሻ:-ትግራይ ብዙሀን መገናኛ ኤጀንሲ መርሴ ትምህርት ቤት አጠገብ ቢሮ ቁጥር 105 ግዥና ንብረት አስተዳደር፡፡ 

ስልክ ቁጥር፡- 0342406380 

መመለስ
የጨረታ ምድብ
  • ሶፍትዌርና ኔትዎርክ (26)
    • ኮንስትራክሽን (301)
      • ኤሌትክትሮኒክስና ኣይሲቲ እቃዎች (553)
        • የሂሳብ ኣያያዝና ኦዲት ማድረግ (74)
          • ግብርና (198)
            • የግንባታ እቃዎች (1266)
              • ፅዳትና የንፅህና እቃዎች (234)
                • ማማከር (41)
                  • ትምህርትና ስልጠና (27)
                    • ኤሌክትሪካልና ኤሌክትሮ መካኒካል (393)
                      • ምግብና መጠጥ (175)
                        • እግድ (56)
                          • ፈርኒሽንግና ፊክስቸር (19)
                            • ፈርኒቸር (230)
                              • ጠቅላላ ስራዎች አገልግሎት (27)
                                • ስጦታዎች እና እደ-ጥበብ (2)
                                  • ጤና (41)
                                    • የቤት ዕቃዎች (44)
                                      • ኢንሹራንስ (1)
                                        • የላብራቶሪ እቃዎች እና ኬሚካል (182)
                                          • መሬትና ሊዝ (3)
                                            • ጥገና (81)
                                              • የህክምና ዕቃዎች (63)
                                                • መኣድና የተፈጥሮ ሃብት (4)
                                                  • የቢሮ እቃዎችና የፅህፈት መሳሪያዎች (268)
                                                    • ማሸግያ መጠቅለያ እና ወረቀቶች (3)
                                                      • ፎቶግራፍና ፊልም (6)
                                                        • የህትመት ስራዎች (110)
                                                          • የማስታወቅያ ስራዎች (11)
                                                            • ኪራይ (213)
                                                              • ሽያጭ (333)
                                                                • የጥበቃ ስራዎችና ሰኪዩሪቲ (40)
                                                                  • የተሽከርካሪ መለዋወጫ እቃዎች (627)
                                                                    • የስፖርትና ትጥቅና ተዛማጅ እቃዎች (44)
                                                                      • ቴሌኮምኒኬሽን እቃዎች (13)
                                                                        • ጨርቃ ጨርቅና የቆዳ ውጤቶች (286)
                                                                          • የትራንዚትና መጓጓዠያ ኣገልግሎት (100)
                                                                            • የተሽከርካሪና ከባደ ማሽነሪ (166)
                                                                              • መጋዝን (25)
                                                                                • እንጨት እና የእንጨት ስራ (76)
                                                                                  • ኣልሙኒየም፡ መስትዋትና የብረታ ብረት ስራዎች (88)
                                                                                    s